የትምህርት ዘርፉን ስብራቶች ለመጠገን የተቀናጀ ጥረት ያስፈልጋል – ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ዘርፉን ስብራቶች በመጠገን ጥራትን ለማስጠበቅና መልካም ትውልድ ለመገንባት የተቀናጀ ጥረት ማድረግ እንደሚገባ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ተናገሩ።
የክልሉ ትምህርት ቢሮ "ቅድሚያ ለትምህርት" በሚል መሪ ሃሳብ ያዘጋጀው…