Fana: At a Speed of Life!

‘ሆረ ፊንፊኔ’ ኢሬቻ በአዲስ አበባ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ‘ሆረ ፊንፊኔ’ የኢሬቻ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ በድምቀት ተከበረ። በበዓሉ አከባበር ላይ አባ ገዳዎች፣ አባ መልካዎች፣ አባ ሙዳዎች፣ ሃደ ሲንቄዎች እና ወጣቶችን ጨምሮ ከተለያዩ የኦሮሚያ ክልል አካባቢዎች የመጡ የሕብረተሰብ…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ለዘንድሮው የኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ባስተላለፉት መልዕክትም “ለመላው የኦሮሞ ሕዝብ እንኳን ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል በሠላም እና በጤና አደረሳችሁ”…

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል ያስተላለፈው የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት

“መላው የኦሮሞ ሕዝብ እንኳን ለ2017 ዓ.ም ኢሬቻ በዓል በሰላም አደረሰህ!! በሀገራችን የዘመን መለወጥን ተከትሎ ልዩ ልዩ በዓላትን በየዐደባባይ እያከበርን እዚህ ደርሰናል። ከእነዚህ በዓላት መካከል አንዱ በኦሮሞ ሕዝብ በድምቀት የሚከበረውና የማንነቱ መገለጫ የሆነው የኢሬቻ በዓል አንዱ ነው።…

የሆረ ፊንፊኔ ታዳሚዎች ወደ በዓሉ ማክበሪያ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 207 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለሚከበረው ‘ሆረ ፊንፊኔ’ ኢሬቻ በዓል ታዳሚዎች በዓሉ ወደ ሚከበርበት አካባቢ እየገቡ ነው። ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ የበዓሉ ታዳሚዎች በባህል አልባሳት እና ጭፈራ ታጅበው ወደ በዓሉ ማክበሪያ ቦታ እየገቡ ነው፡፡ ‘ሆረ…

ዕሴቶቻችንን በማጎልበት ሀገር የመገንባት ጥረታችንን እናጠናክር- አቶ እንዳሻ ጣሰው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ባህላዊ ዕሴቶቻችንን በማጎልበት ኢትዮጵያን የመገንባት ጥረታችን አጠናክረን መቐጠል አለብን ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል እንከሏን አደረሳችሁ የመልካም…

መዲናዋን የቱሪስት መዳረሻ ካደረጓት በዓላት አንዱ ኢሬቻ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ከተማን የቱሪስት መዳረሻ ካደረጓት የአደባባይ በዓላት አንዱ ኢሬቻ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ ከንቲባዋ የኢሬቻን በዓል አስመልከተው ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፤ የኢሬቻ በዓል…

አቶ አሻድሊ ሃሰን ኢሬቻ በሀገር ግንባታ ሂደት የጎላ ፋይዳ አለው አሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 207 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አሻድሊ ሃሰን ኅብረት በተግባር የሚገለጥበት ኢሬቻ ከበዓልነት ባለፈ በትውልድ እና በሀገር ግንባታ ሂደት የጎላ ፋይዳ አለው አሉ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል ባስተላለፉት የእንኳን…

የኢሬቻን ሚና ለትውልድ ማሸጋገር ይገባል- ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻን ጉልህ ሚና በመጠበቅ ለትውልድ ማሸጋገር እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ አስገነዘቡ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሯ ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት÷ ኢሬቻ…

የፊታችን ሰኞ የሁለቱ ምክር ቤቶች የጋራ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት  4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት መስከረም 27 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ በኢፌዴሪ ሕገ-መንግስት አንቀፅ 58 ንዑስ አንቀፅ (2) እና  በምክር ቤቱ …

ኢሬቻ ለህብረ ብሔራዊ አንድነታችን የነገ ተስፋ የብርሃን ጮራ ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ ለህብረ ብሔራዊ አንድነታችን የነገ ተስፋ የብርሃን ጮራ ነው ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለጹ። የኢሬቻ በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት ያስተላለፉት ርዕሰ መስተዳድሩ፤ ኢሬቻ…