መጋቢት 24 ኢትዮጵያ ሁለት ታሪካዊ እጥፋቶችን የተጎናጸፈችበት ዕለት ነው- አቶ ርስቱ ይርዳው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መጋቢት 24 ኢትዮጵያ ሁለት ታሪካዊ እጥፋቶችን የተጎናጸፈችበት ዕለት ነው ሲሉ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጀነራል ርስቱ ይርዳው ገለጹ፡፡
የአገልግሎቱ አመራሮችና ሠራተኞች ሀገራዊ ለውጡ ዕውን የሆነበትን ሰባተኛ…