Fana: At a Speed of Life!

የፌዴራል ፖሊስ የኢሬቻ በዓልን በድምቀት ለማክበር ዝግጅት መደረጉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሆራ ፊንፊኔ እና የሆራ አርሰዲ ኢሬቻ በዓል ያለምንም ችግር በድምቀት እንዲከበር ቅድመ ዝግጅት መደረጉን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል አስታወቁ፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የኢሬቻ በዓል አከባበርን በተመለከተ…

ሩሲያ ዜጎቿን ከሊባኖስ ማስወጣት ጀመረች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ የዲፕሎማቶቿን ቤተሰብ አባላት ልዩ በረራ በማድረግ ከሊባኖስ ቤሩት ማስወጣት መጀመሯን የአደጋ ጊዜ ሚኒስትሩ አሌክሳንደር ኩሬንኮቭ ገልጸዋል፡፡ ሚኒስትሩ እንዳሉት፥ ዛሬ በተደረገ ዜጎችን ከሊባኖስ የማስወጣት ተግባር በመጀመሪያ በረራ 60…

የክልሉ አስተዳደር ም/ቤት መደበኛ ስብሰባውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው። መስተዳድር ምክር ቤቱ በስብሰባው በልዩ ልዩ ደንቦች ላይ ተወያይቶ እንደሚያጸድቅ ተጠቁሟል። በቀረቡለት የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ላይ ዝርዝር…

እስራኤል ተጨማሪ የደቡባዊ ሊባኖስ ነዋሪዎች አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ አሳሰበች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል በሊባኖስ በተመረጡ የሂዝቦላህ ይዞታዎች ላይ የምትፈጽመው የአየር ላይ ጥቃት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቃለች፡፡ በዛሬው ዕለትም በሊባኖስ መዲና ማዕከላዊና ደቡባዊ ቤሩት በተመረጡ ቦታዎች ላይ የተሳካ የአየር ጥቃት መፈጸሙን የእስራኤል…

የአፋር ክልል የማህበረሰብ ተወካዮች አጀንዳዎቻቸውን ለይተው አጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገራዊ ምክክሩ የአፋር ክልል የማህበረሰብ ተወካዮች አጀንዳዎቻቸውን ለይተው አጠናቅቀዋል፡፡ በአፋር ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ ለተከታታይ ሦስት ቀናት ሲካሄድ ቆይቷል፡፡ በመድረኩ ከሁሉም የክልሉ ወረዳዎች ህብረተሰቡን…

የአትሌት ትዕግስት አሰፋ የማራቶን ሰዓት በጊነስ ወርልድ ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን ማራቶን ያስመዘገበችው ሰዓት በዓለም ዓቀፉ የድንቃድንቅ መዝገብ ላይ ሰፍተሯል። አትሌቷ በበርሊን የሴቶች ማራቶን 2 ሰአት ከ11 ደቂቃ ከ53 ሰከንድ በመግባት አዲስ ክብረ ወሰን ማስመዝገቧ ይታወሳል። አትሌቷ…

ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ጉቦ መቀበል ወንጀል የተጠረጠሩ የአ/አ ገቢዎች ቢሮ ሰራተኞች ላይ ለተጨማሪ ምርመራ 12 ቀን ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብር መጠን እንቀንሳለን በማለት ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ጉቦ መቀበል ወንጀል የተጠረጠሩ የአ/አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ሰራተኞች ላይ 12 ቀን ተጨማሪ የምርመራ ማጣሪያ ለፖሊስ ተፈቀደ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የምርመራ ቡድን…

ልዩ ፍላጎት ላላቸው ሕጻናት አገልግሎት የሚሰጡ የበጎ አድራጎት ተቋማትን መደገፍ ይገባል – ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ልዩ ፍላጎት ላላቸው ሕጻናት እና ቤተሰቦቻቸው አገልግሎት እየሰጡ ያሉ የበጎ አድራጎት ተቋማትን መደገፍና ማጠናከር ይገባል ሲሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) እና የሸገር ከተማ…

ኮሚሽኑ ከመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ህብረት ሰብሳቢ ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ህብረት ሰብሳቢ እና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) ጋር ተወያይቷል፡፡ በውይይቱ በሀገሪቱ የሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በሀገራዊ ምክክር…

የእንዶዴ ሎጂስቲክስ ማዕከልን ለማልማት ከአፍሪካ ልማት ባንክ ተወካዮች ጋር ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) የእንዶዴ ሎጂስቲክስ ማዕከልን በመንግስትና የግል ሴክተር አጋርነት በማልማት የኢትዮጵያን የሎጂስቲክስ አገልግሎት ለማሳደግ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡…