በለውጡ የተመዘገቡ ስኬቶችን ለማስቀጠል በቁርጠኝነት መረባረብ ይገባል – አቶ ሙስጠፌ መሃመድ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በለውጡ በተለያዩ ዘርፎች የተመዘገቡ ስኬቶችን አጠናክሮ ለማስቀጠል ሁሉም በቁርጠኝነት ሊረባረብ ይገባል ሲሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ገለጹ፡፡
"ትናንት ፣ ዛሬና ነገ ለኢትዮጲያ ልዕልና "በሚል መሪ ሃሳብ በመጋቢት 24…