የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ታዬ መቄዶንያ የአረጋውያንና አዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከልን ጎበኙ yeshambel Mihert Dec 27, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ መቄዶንያ የአረጋውያን እና አዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከልን ጎብኝተዋል። መቄዶንያ የአረጋውያንና አዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል በ44 ከተሞች ከ8 ሺህ በላይ ሰዎች ባሕላዊ እና መንፈሳዊ ፍላጎትና ክብራቸው ተጠብቆ…
የሀገር ውስጥ ዜና የህብረቱ መሪዎች ጉባኤ በተሳካ ሁኔታ እንዲካሄድ በጎ ፍቃደኞች የላቀ አስተዋፅዖ ያበረክታሉ – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) amele Demisew Dec 27, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በተሳካ ሁኔታ እንዲካሄድ በጎ ፍቃደኞች የላቀ አስተዋፅዖ ያበረክታሉ ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ገለጹ። የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ለበጎ ፍቃደኛ አገልግሎት ሰጪዎች እና…
የሀገር ውስጥ ዜና በክልሉ የአጀንዳ ማሰባሰብ ምዕራፍ የሴቶች እና ወጣቶች ተሳትፎ ከፍተኛ እንደነበር ተገለጸ amele Demisew Dec 27, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተካሄደው የአጀንዳ ማሰባሰብ ምዕራፍ የሴቶች እና የወጣቶች ተሳትፎ ከፍተኛ እና የሚበረታታ እንደነበር የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ገለጸ፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ዮናስ አዳዬ (ዶ/ር) ከፋና ዲጂታል ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ በምክክሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ቢሮው እስከ ምሽቱ 4 ሰዓት ያለታሪፍ ጭማሪ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጥ አሳሰበ Melaku Gedif Dec 27, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ አካላት በመደበኛው ታሪፍ መሰረት የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጡ የከተማዋ ትራንስፖርት ሮቢ አስታውቋል፡፡ በመዲናዋ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ አካላት እስከ ምሽቱ 4…
ስፓርት የኢትዮጵያ ዋንጫ ጨዋታዎች ለተመልካች ክፍት ሆነ ዮሐንስ ደርበው Dec 27, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የኢትዮጵያ ዋንጫ ጨዋታዎች ለተመልካች ክፍት እንዲሆኑ መወሰኑን አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ዋንጫ የሁለተኛ ዙር ጨዋታዎች ከዛሬ ጀምሮ እየተካሄዱ ሲሆን÷ የስፖርታዊ ጨዋነት ጉዳይ ላይ ዘላቂ መፍትሔ እስከሚገኝ በዚህ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኮንትራት ፋርሚንግ ከለማው ሰሊጥ ከ1 ነጥብ 3 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ይጠበቃል ዮሐንስ ደርበው Dec 27, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2016/17 የምርት ዘመን በግብርና ምርት ውል (ኮንትራት ፋርሚንግ) ከለማው ሰሊጥ ከ1 ሚሊየን 369 ሺህ ኩንታል በላይ ምርት እንደሚጠበቅ ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የግብርና ምርት ውል ዴስክ ኃላፊ ሱልጣን መሐመድ ለፋና…
የሀገር ውስጥ ዜና ረጅም ጊዜ ያገለገሉና በነዳጅ የሚሰሩ መኪኖችን በኤሌክትሪክ መኪኖች ለመተካት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Dec 27, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ረጅም ጊዜ ያገለገሉና በነዳጅ የሚሰሩ መኪኖችን በኤሌክትሪክ በሚሰሩ መኪኖች ለመተካት እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ያብባል አዲስ በከተማዋ ለከፍተኛ የካርበን ልቀት ምክንያት…
የሀገር ውስጥ ዜና 40ኛው ዙር የጉሚ በለል መድረክ ተካሄደ ዮሐንስ ደርበው Dec 27, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 40ኛው ዙር የጉሚ በለል መድረክ ከግጭት ወደ ዘላቂ ሰላም በሚል መሪ ሐሳብ ተካሄደ፡፡ የክልሉ የኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ኃይሉ አዱኛ በመድረኩ ላይ እንዳሉት÷ ከግጭት አዙሪት ለመውጣት በኦሮሚያ ክልል መንግስት በኩል እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት…
ስፓርት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የበዓል ሰሞን ጨዋታዎች ዛሬም ይቀጥላሉ ዮሐንስ ደርበው Dec 27, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ18ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የበዓል ሰሞን (ቦክሲንግ ደይ) መርሐ-ግብር ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ በመርሐ-ግብሩ መሠረት ምሽት 4 ሠዓት ከ30 ላይ ብራይተን ከብሬንትፎርድ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡ እንዲሁም ምሽት 5 ከ15…
የሀገር ውስጥ ዜና ፊንላንድ ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ እንደምታጠናክር አስታወቀች ዮሐንስ ደርበው Dec 27, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፊንላንድ በትምህርት መስክ ለኢትዮጵያ የምታደርገው ትብብርና ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጣለች፡፡ የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ አየለች እሸቴ በኢትዮጵያ የፊንላንድ አምባሳደር ከሆኑት ሲኒካ አንቲላ ጋር በሁለትዮሽ…