የቤኑና መንደር ቱሪዝምን ከግብርና ልማት ያጣመረ ውብ የቱሪስት መዳረሻ ስፍራ ነው – አምባሳደር ሶፊ ፍሮም-ኢሜስበርገር
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኑና መንደር ቱሪዝምን ከግብርና ልማት ያጣመረ ውብ የቱሪስት መዳረሻ ስፍራ መሆኑን በኢትዮጵያ የአውሮፓ ሕብረት አምባሳደር ሶፊ ፍሮም-ኢሜስበርገር ገለጹ።
ቤኑና መንደር በበሰቃ ሃይቅ ዳርቻ እጅግ ዘመናዊ መኝታ ክፍሎች፣ የስብሰባ አዳራሽ፣ ሲኒማ…