የኢትዮ-ጅቡቲ የምድር ባቡር ትራንስፖርት እንቅስቃሴን የፀጥታ ሁኔታ ለማጠናከር የሚያስችል ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ-ጅቡቲ የምድር ባቡር ትራንስፖርት እንቅስቃሴን የፀጥታ ሁኔታ ለማጠናከር የሚያስችል ውይይት ተካሂዷል።
የውይይቱ ዓላማ የኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር መሥመርን አልፎ አልፎ በመሠረተ ልማት ላይ ከሚፈፀም ወንጀል ነፃ ለማድረግና ከሌሎች የወንጀል…