Fana: At a Speed of Life!

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከሲትሳም ልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከደቡብ ሱዳን የተኩስ አቁም እና የሽግግር የጸጥታ ዝግጅቶች ክትትል እና ማረጋገጫ መካኒዝም (ሲትሳም) ልዑካን ጋር ተወያይተዋል፡፡ የልዑካን ቡድኑ አባላት የደቡብ ሱዳን ወቅታዊ…

በአጭር ጊዜ በምግብ ራሳችን በመቻል ለዓለም ተምሳሌት እንሆናለን – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአጭር ጊዜ በምግብ ራሳችን በመቻል ለዓለም ተምሳሌት ሀገር እንሆናለን ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። አገልግሎቱ ባወጣው መግለጫ፤ አሁን የታዩ አበረታች ውጤቶችን በማስቀጠል ከምግብ እርዳታ ጥገኝነት ተላቀን ራሳችን መቻል…

የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ከጋቦን 200 ተማሪዎችን ተቀበለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ከጋቦን 200 ተማሪዎችን ተቀብሎ ሊያሰለጥን መሆኑን አስታወቀ። ጋቦናውያን ተማሪዎቹ  በዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የአቪዬሽን ዘርፎች ትምህርታቸውን ይከታተላሉ ተብሏል፡፡ በአቀባበል ስነ-ስርዓቱ ላይ በኢትዮጵያ…

ኢትዮጵያና ቺሊ በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ከቺሊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ ግላሪያ ዴ ላ ፎንቴ ጋር ተወያይተዋል። ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት÷ኢትዮጵያ የቺሊን የሴቶችን ተሳትፎ ያረጋገጠ የፓለቲካ ምህዳር ወደ…

አቶ አረጋ ከበደ ከጎንደር ከተማ የሕብረተሰብ ተወካዮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ በወቅታዊ የጸጥታና የልማት ሥራዎች ላይ ከጎንደር ከተማ የሕብረተሰብ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በከተማዋ አንፃራዊ ሰላም መኖሩን ተከትሎ በፌደራል መንግስትና በክልሉ ትብብር የልማት…

ለህዝቦች አብሮነትና ገፅታ ግንባታ የሶስት ወራት የንቅናቄ መርሐ ግብር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ለህዝቦች አብሮነትና ገፅታ ግንባታ የሶስት ወራት የንቅናቄ መርሐ ግብር ይፋ አድርጓል፡፡ ንቅናቄው ከሕዳር 7- የካቲት 7 ቀን 2017 ዓ.ም የሚካሄድ ሲሆን በመርሐ ግብሩ ክልሎች፣ የፌዴራል ተቋማትና የምስራቅ አፍሪካ…

 ከቡና ወጪ ምርት 2 ቢሊየን ዶላር ለማግኘት ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት ከቡና ወጪ ምርት 2 ቢሊየን ዶላር ለማግኘት    መታቀዱን የኢትጵዮያ ቡናና ሻይ ባለስጣን አስታወቀ፡፡ የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር) ÷በተያዘው በጀት ዓመት ከ400 ሺህ ቶን በላይ የቡና ምርት ለውጭ…

የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም አመራር አብይ ኮሚቴ 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም አመራር አብይ ኮሚቴ ሁለተኛ መደበኛ ስብሰባውን አካሄደ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ዘርፍ የሚታዩ…

የኢትዮ-ጅቡቲ የድንበር አስተዳዳሪዎችና ኮሚሽነሮች የጋራ ስብሰባ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሁለት ቀን ሲካሄድ የነበረው 28ኛው የጋራ የድንበር ኮሚሽን ስብሰባ የጋራ ተግዳሮቶችን ለመፍታት እና ግንኙነቱን ይበልጥ ለማጠናከር የሚያስችል ውይይት በማድረግ ተጠናቋል። የስብሰባው ልዑክ መሪ የኢትዮጵያ ኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና…

የፋሲል አብያተ መንግስት ጥገና ታሪካዊ ይዘቱን ጠብቆ በፍጥነት እየተከናወነ ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ የፋሲል አብያተ መንግስት ጥገና ታሪካዊ ይዘቱን ጠብቆ በፍጥነት እየተከናወነ መሆኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ በጎንደር ከተማ የሚከናወኑ የልማት ስራዎችን ሂደት ጎብኝተዋል።…