Fana: At a Speed of Life!

ሉዓላዊነቷና ብልጽግናዋ የተረጋገጠ ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን መገንባት የምንችለው በህብር ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰላም የሰፈነባት ጠንካራ፣ ሉዓላዊነቷና ብልጽግናዋ የተረጋገጠ ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን መገንባት የምንችለው በህብር ነው ሲሉ በምክትል ጠ/ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ…

ኢትዮጵያውያን ለዘመናት ጠብቀው ያቆዩትን የአብሮነት እሴት በማጎልበት ለሰላም ሊተጉ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን ለዘመናት ጠብቀው ያቆዩትን የመደጋገፍና የአብሮነት እሴት በማጎልበት ለሰላም ሊተጉ እንደሚገባ የሃይማኖት አባቶች ገለጹ። የሀይማኖት አባቶቹ የህብር ቀንን አስመልክተው መልዕክት አስተላልፈዋል። የጠቅላይ ቤተ ክህነት…

የተሻለ ውጤት እንዲመዘገብ በሕብር በመቆም ለተሻለ ሥራ ልንዘጋጀ ይገባል – ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ የተሻለ ውጤት እንዲመዘገብ በሕብር በመቆም አንድነታችንን አጠናክረን ለተሻለ ሥራ ልንዘጋጅ ይገባል ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ጥሪ አቀረቡ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዛሬ ጳጉሜ 4 ቀን በሀገር…

የበለፀገች ኢትዮጵያን ለትውልድ ለማሸጋገር ሁላችንም የበኩላችንን እንወጣ – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የበለፀገች ኢትዮጵያን ለትውልድ ለማሸጋገር በየዘርፉ ያለን አካላት የበኩላችንን ድርሻ መወጣት አለብን ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዓለምፀሐይ ጳውሎስ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ የሪፐብሊኩ ጥበቃ ኃይል ሴት የሠራዊት…

ኅብረ-ብሔራዊነታችንን ማጠናከር ይገባል – አቶ አዲሱ አረጋ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኅብረ-ብሔራዊነታችንን በማጠናከር የተጀመሩ ሁለንተናዊ ስኬቶችን ማስቀጠል ይገባል ሲሉ በምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል የገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ አዲሱ አረጋ ገለጹ፡፡ በኦሮሚያ ክልል የኅብር ቀን “ኀብራችን ለሰላማችን"…

ኤሎን መስክ እስከ ፈረንጆቹ 2027 የመጀመሪያው ትሪሊየነር ሊሆን እንደሚችል ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካዊው የዓለም ቁጥር አንድ ባለሀብት ኤሎን መስክ እስከ ፈረንጆቹ 2027 የመጀመሪያው ትሪሊየነር ሊሆን እንደሚችል ግሎባል ኢዱኬሽን የተሰኘ የቢዝነስ ኩባንያ ሪፖርት አመላከተ፡፡ ሕንዳዊው ጓታም አዳኒ፣ አሜሪካዊው የኒቪዲያ ኩባንያ ባለቤት…

ጳጉሜን 4 የኅብር ቀን በአሶሳ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጳጉሜን 4 የህብር ቀን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል “ኅብራችን ለሰላማችን" በሚል መሪ ሐሳብ በመከበር ላይ ይገኛል። ዕለቱ በአሶሳ ከተማ በስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችና በሌሎች ሁነቶች በመከበር ላይ ነው፡፡ የክልሉ ስፖርት ኮሚሽን ተወካይ አጠይብ…

አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ለነገ መልካም ፍሬ ዛሬ የሚዘራ ዘር ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ለነገ መልካም ፍሬ ዛሬ የሚዘራ ምርጥ ዘር ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሰመር ካምፕ 2024 ሰልጣኞች የምርቃት ስነ ስርዓት ላይ ተገኝተው ተመራቂ ታዳጊዎችንና ወጣቶችን…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞችና ለሚያሳድጋቸው ሕጻናት ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መጪውን አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች እና ጽሕፈት ቤቱ ለሚያሳድጋቸው ሕጻናት ማዕድ ማጋራታቸውን የጽህፈት ቤቱ ገልጿል።

ጳጉሜን 4 የኅብር ቀን በአማራ ክልል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጳጉሜ 4 የኅብር ቀን በአማራ ክልል የተለያዩ ከተሞች ልዩ ልዩ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችን ጨምሮ በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ይገኛል። ቀኑ በክልሉ "ኅብራችን ለሰላማችን" በሚል መሪ ሀሳብ እየተከበረ መሆኑን ከክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ያገኘነው…