የአፋርና ሶማሌ ሕዝብን ወንድማማችነትና የጋራ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት ይሰራል – አቶ አወል አርባ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፋርና ሶማሌ ሕዝብን ወንድማማችነትና የጋራ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት ይሰራል ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገለጹ፡፡
የአፋር እና ሶማሌ ወንድም ሕዝብ ታላቅ የጋራ የኢፍጣር መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት በጅግጅጋ ከተማ…