Fana: At a Speed of Life!

የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍን ለማሳደግ በመተባበር መስራት ይገባል – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኮኖሚው ደም ስር የሆነውን የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍን ለማሳደግ በመተባበር መስራት ይገባል ሲሉ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ። የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የዘጠኝ ወራት አፈፃፀም…

በድሬዳዋ የደንጊ በሽታን ለመከላከል የቅድመ መከላከል ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የበልግ ዝናብን ተከትሎ የሚከሰተውን የደንጊ በሽታ ለመከላከል የቅድመ መከላከል ዝግጅት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ክትትልና ቁጥጥር ቡድን መሪ አቶ ዳንኤል ተሾመ…

የኢትዮጵያ የሥጋ ምርት በዓለም አቀፍ ገበያ ተመራጭ እንዲሆን ለማስቻል እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የሥጋ ምርት ቻይናን ጨምሮ በዓለም ዓቀፍ ገበያ ተመራጭ እንዲሆን ለማስቻል ከቻይና ጋር በትብብር የሚሰራው ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገልጿል። በደቡብ ደቡብ ትብብር በተለያዩ ዘርፎች ትብብራቸውን ያሳደጉት ኢትዮጵያ እና ቻይና…

የቱሪዝም ዘርፍን በማጠናከር የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ይሰራል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል ለቱሪዝም ዘርፍ የተሰጠውን ትኩረት በማጠናከር የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ እንደሚሰራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ። ሐረር ከተማ የዓለም የቱሪዝም ከተሞች አባል መሆኗን በማስመልከት የማብሰሪያ መርሐ ግብር…

ኢትዮጵያ በክህሎት ልማት ሁለተኛውን የዓርበኝነት ምዕራፍ ጀምራለች – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በክህሎት ልማት ሁለተኛውን የዓርበኝነት ምዕራፍ መጀመሯን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ። ኢትዮ ክህሎት 4ኛው ሀገር አቀፍ የክህሎት ውድድር "ብሩህ አዕምሮዎች በክህሎት የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ ሃሳብ ከሚያዝያ 27…

በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ ከ7 ሺህ 900 በላይ ት/ቤቶች ተገነቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ ከ7 ሺህ 900 በላይ ትምህርት ቤቶች ግንባታ መጠናቀቁን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በሚኒስቴሩ የትምህርት ፕሮግራሞችና ጥራት ማሻሻያ ሃላፊ ዳዊት አዘነ እንዳሉት÷በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሚገኙ 50 ሺህ ትምህርት…

ለዘላቂ ሰላም ሕዝብን ባለቤት ማድረግ ይገባል- ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰላምን ለማጽናትና ዘላቂ ለማድረግ የሐይማኖት ተቋማት እና ሕዝቡን ባለቤት ማድረግ እንደሚገባ ምሁራን አስገነዘቡ፡፡ የሐይማኖት ተቋማት ሀገራዊ መግባባትን በመፍጠር በሕዝቦች መካከል ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን ለማጽናት የጎላ ሚና እንዳላቸው ምሁራኑ…

ዓለም አቀፍ የሠራተኞች ቀን በዛሬው ዕለት ተከብሮ ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ የሠራተኞች ቀን በዓለም ለ136ኛ በኢትዮጵያ ለ50ኛ ጊዜ በዛሬው ዕለት በተለያዩ ኹነቶች ተከብሮ ውሏል፡፡ ዕለቱ “በአምራች ኢንዱስትሪዎችና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ምቹ የሥራ ሁኔታ ለማህበራዊ ፍትህ” በሚል መሪ ሐሳብ መከበሩን…

የሻምፒየንስ ሊጉ የሳምንቱ ምርጥ 11

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳምንቱ አጋማሽ በተከናወኑ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የግማሽ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታዎች ፒኤስጂ አርሰናልን 1 ለ 0 ሲያሸንፍ፥ ባርሴሎና ከኢንተር ሚላን 3 ለ 3 አቻ ተለያይተዋል፡፡ በሁለቱ ጨዋታዎች ድንቅ የነበሩ 11 ተጫዋቾች በአውሮፓ…

የ5 ሚሊየን ኮደርስ ስልጠና ዜጎች ከተለያዩ ሀገራት የርቀት ሥራ የሚያገኙበትን እድል እየፈጠረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአምስት ሚሊየን ኮደርስ ስልጠና ኢትዮጵያዊያን በተለያዩ የዓለም ሀገራት የርቀት ስራ የሚያገኙበትን ዕድል እየፈጠረ መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡ ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር የሥራ ስምሪት ስምምነት መፈራረሟን…