Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ያልተጣራ ትርፍ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ። የመንግስት የልማት ድርጅት የሆነው ኮርፖሬሽኑ በፕሮጀክቶች አፈጻጸም ዙሪያ የውይይት መድረክ እያካሄደ ይገኛል። በመድረኩ በ2016 በጀት…

በምስራቅ ዕዝ በኤረር ኢባዳ እርሻ ፕሮጀክት የተሰሩ የልማት ስራዎች ተጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር መከላከያ ሰራዊት ምስራቅ ዕዝ በኤረር ኢባዳ እርሻ ፕሮጀክት አማካኝነት የተሰሩ የልማት ስራዎች ተጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ የምስራቅ ዕዝ ምክትል አዛዥ ሜጀር ጀነራል ፍቃዱ ፀጋዬ፣ ከፍተኛ መኮንኖችን ጨምሮ የምስራቅ ሐረርጌ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች…

አርሰናል ስተርሊንግን፤ ቼልሲ ደግሞ ሳንቾን አስፈረሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ የክረምቱ የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ማጠቃለያ ላይ አርሰናል ራሂም ስተርሊንግን፤ ቼልሲ ደግሞ ጃዶን ሳንቾን አስፈርመዋል። አርሰናል የቸልሲውን ራሂም ስተርሊን በአንድ ዓመት የውሰት ውል ማስፈረሙ ተገልጿል። እንዲሁም በክረምቱ…

ዛሬ ፍጻሜውን በሚያገኘው የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን የሚጠበቁባቸው ሶስት ውድድሮች ይካሄዳሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፔሩ ሊማ ሲካሄድ በነበረውና ዛሬ ምሽት ፍጻሜውን በሚያገኘው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የሚጠበቁባቸው ሶስት ውድድሮች ይካሄዳሉ። በዚህም በ1 ሺህ 500 ሜትር ሴቶች የፍፃሜ ውድድር አትሌት ሳሮን በርሀ…

ተመድ ለሰብዓዊ ቀውስ ድጋፍ 100 ሚሊየን ዶላር ለቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ለሰብዓዊ ቀውስ ምላሽ ለመስጠት የሚደረገውን ጥረት የሚደግፍ 100 ሚሊየን ዶላር በጀት መልቀቁን አስታወቀ። በተመድ የአስቸኳይ ጊዜ ድጋፍ ፈንድ (ዩኤንሲኢአርኤፍ) በኩል የተለቀቀው በጀት የሰብዓዊ ቀውስን…

ግብርና ሚኒስቴር በአፋር ክልል የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብርና ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማቱ በመቀናጀት በአፋር ክልል ሚሌ ከተማ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ሰጡ። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ እና የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት የግብርና…

የአየር መንገዱን ገፅታ ሊያበላሽ የሚችል ተግባር በሚፈጽም ማንኛውም ሰራተኛ ላይ እርምጃ ይወሰዳል – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድን መልካም ገፅታ ሊያበላሽ የሚችል ተግባር በሚፈጽሙ የማንኛውም ተቋም ሰራተኞች ላይ አስፈላጊው እርምጃ እንደሚወሰድ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ። ከኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን…

ኢፋድ የኢትዮጵያ የገጠር ልማት ስራዎችን መደገፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የግብርና ልማት ፈንድ (ኢፋድ) የኢትዮጵያ መንግስትን የገጠር ልማት ስራዎች መደገፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ። የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ ከኢፋድ ተባባሪ ምክትል ፕሬዚዳንት ዶናል ብራውን ጋር ተወያይተዋል።…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ 1 ነጥብ 84 ሚሊየን ሄክታር መሬት በበቆሎ ዘር መሸፈኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2016/17 የምርት ዘመን በመኸር 1 ነጥብ 84 ሚሊየን ሄክታር መሬት በበቆሎ ዘር መሸፈን መቻሉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ። አቶ ሽመልስ አብዲሳ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷" የለውጡ…