Fana: At a Speed of Life!

የሩሲያ እና ደቡብ አፍሪካ ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ተሳታፊዎች አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ እና የደቡብ አፍሪካ የዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ተሳታፊዎች አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከነገ ጀምሮ ለሁለት ቀናት በአዲስ አበባ ይካሄዳል፡፡ የሩሲያ እና የደቡብ አፍሪካ ዓለም አቀፍ…

ከተሞች ለነዋሪዎች ምቹ እንዲሆኑ እንሰራለን – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልላችን ከተሞች ለነዋሪዎች ምቹ እንዲሆኑ በትጋት እንሰራለን ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ የአማራ ክልል ከተሞች ለነዋሪዎች ምቹ እንዲሆኑ ሚያስችሉ ሁኔታዎች ዙሪያ የሚመክር የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡…

ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በደረሱ ሰብሎች ላይ ጉዳት ሳያደርስ እንዲሰበሰብ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በደረሱ ሰብሎች ላይ ጉዳት ሳያደርስ እንዲሰበሰብ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ጥሪ አቀረቡ፡፡ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥…

ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ 44 ከባድ ተሸከርካሪዎችን ወደ ሀገር ውስጥ አስገባ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ በሦስተኛ ዙር 44 ገልባጭ ከባድ ተሸከርካሪዎችን ወደ ሀገር ውስጥ ማስገባቱ ተገልጿል፡፡ ኩባንያው ወደሀገር ውስጥ እያስገባቸው ከሚገኙት 330 ገልባጭና የጭነት ከባድ ተሸከርካሪዎች መካከል በመጀመሪያ ዙር 36፣…

በኦሮሚያ ክልል ከ11 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የንጹህ መጠጥ ውሀ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከ11 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ 146 የንጹህ መጠጥ ውሀ ፕሮጀክቶች ግንባታ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ፡፡ በምዕራብ ሀረርጌ ዞን ጭሮ ወረዳ የተገነባ የንጹህ መጠጥ ውሀ ተቋም ተመርቆ ለአገልግሎት…

የምክክር ኮሚሽኑ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል አጀንዳ ማሰባሰብና ውይይት ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል አጀንዳ ማሰባሰብና ውይይት ማካሄድ መጀመሩ ተገልጿል፡፡ ኮሚሽኑ የአጀንዳ ማሰባሰብ ምዕራፉን በቦንጋ ከተማ ጀምሯል፡፡ በዚህም በክልሉ ከሚገኙ 57 ወረዳዎች በኮሚሽኑ የተለዩ…

በከንቲባ አዳነች አቤቤ የተመራ ልዑክ ኳላላምፑር ከተማን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የተመራ የከተማው ከፍተኛ አመራሮች ልዑክ ማሌዢያ ኳላላምፑር ከተማን ጎብኝቷል፡፡፡ ልዑኩ በትናንትናው ዕለት ኳላላምፑር፣ ሳይበርጃን እና ሳንዌይ ከተሞችን የጎበኘ ሲሆን ፥ በዛሬው እለት ደግሞ…

አየር መንገዱ በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን ኤ350-1000 የመንገደኞች አውሮፕላን ከሁለት ቀናት በኋላ ይረከባል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን ኤ350-1000 የተሰኘውን የመንገደኞች አውሮፕላን ከሁለት ቀናት በኋላ ይረከባል፡፡ አየር መንገዱ ከኤር ባስ ኩባንያ የሚረከበው ”Ethiopia Land of Origins” በሚል መጠሪያ…

የብረት ኢንዱስትሪ ዘርፉ ለሁለንተናዊ ሀገራዊ ዕድገት ሚናው ከፍተኛ ነው- አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በሸገር ከተማ ገላን ክፍለ ከተማ የሚገኘውን ኤኤምጂ ሆልዲንግስ ጎብኝተዋል። አቶ መላኩ አለበል በኤኤምጂ ሆልዲንግስ ጉብኝታቸው ከኩባንያው ባለቤት እና አመራሮች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ በዚህ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ዳካ አዲስ በረራ አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ባንግላዴሽ ዋና ከተማ ዳካ አዲስ በረራ አስጀምሯል፡፡ በረራውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ የንግድ ዘርፍ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ለማ ያደቻ እና በኢትዮጵያ የባንግላዴሽ አምባሳደር ሲክደር ቦድሩዛማን አስጀምረዋል፡፡…