የሀገር ውስጥ ዜና የለውጡ ዓመታት በርካታ ስኬቶች የተመዘገቡበት ነው – አቶ ከፍያለው ተፈራ Adimasu Aragawu Apr 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መጋቢት 24 ሀገራችንን ወደ አዲስ ምዕራፍ ያሸጋገረ ታሪካዊ ቀን ነው ሲሉ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ከፍያለው ተፈራ ገለጹ። አቶ ከፍያለው ተፈራ መጋቢት 24ን አስመልክቶ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ÷ ያለፉት የለውጡ…
ስፓርት የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር አመራሮችን ያሳተፈው ስፖርታዊ ውድድር ተጠናቀቀ ዮሐንስ ደርበው Apr 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራዊ ለውጡን 7ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ “ትናንት፣ ዛሬንና ነገን ለኢትዮጵያ ልዕልና” በሚል መሪ ሐሳብ ሲካሄድ የቆየው የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር አመራሮች ስፖርታዊ ውድድር ዛሬ ፍፃሜውን አግኝቷል፡፡ በፍፃሜ ውድድሮቹም፤ በወንዶች…
የሀገር ውስጥ ዜና በሀገራዊ የለውጥ ጉዞው መልካም አሥተዳደርን ጨምሮ በሌሎች ዘርፎች ስኬት መመዝገቡ ተመላከተ ዮሐንስ ደርበው Apr 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በጀመረችው ሀገራዊ የለውጥ ጉዞ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በሰላም፣ ልማትና በመልካም አሥተዳደር ዘርፎች ስኬታማ ሥራዎች መከናወናቸው ተገለጸ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት አባልና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰብል መውቂያና መፈልፈያ የሠሩ … abel neway Apr 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታምራት ዓለሙ የሠሩት ማሽን የተለያዩ ሰብሎችን ለመውቃትና ለመፈልፈል የሚውል ነው። ማሽኑ የአገዳ እና ብርዕ ሰብሎችን በአግባቡ ለመውቃት እንደሚያገለግል ታምራት ዓለሙ ገልጸዋል፡፡ ማሽኑ ወጪ ቆጣቢ እና ችግር ፈቺ ከመሆኑም ባሻገር አነስተኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከአማራ ክልል ባለድርሻ አካላት ተወካዮች ጋር ተወያየ Yonas Getnet Apr 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአማራ ክልል በሚያካሂደው የአጀንዳ ማሰበሰብ የምክክር ምዕራፍ ላይ ከሚሳተፉ ባለድርሻ አካላት ተወካዮች ጋር ተወያይቷል። በመድረኩ ላይ ስለ ምክክር ምንነት፣ ዓላማ እንዲሁም በአጀንዳ ልየታና ማሰባሰብ ሂደት…
የሀገር ውስጥ ዜና ብርቱካን ተመስገንን ጨምሮ በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ ተጨማሪ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ ዮሐንስ ደርበው Apr 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብርቱካን ተመስገንን በተመለከተ በመገናኛ ብዙኃን ከተላለፈው ሐሰተኛ ዘጋቢ ፊልም ጋር በተያያዘ በሽብር ወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ ለፖሊስ ተጨማሪ 14 ቀን የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ፡፡ ፍርድ ቤቱ ለፖሊስ ተጨማሪ 14 ቀን የምርመራ ጊዜ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ እድገት ለማስቀጠል የትራንስፖርት ዘርፉ ወሳኝ ሚና መጫወት አለበት – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) Yonas Getnet Apr 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ እድገትና የብልጽግና ጉዞ ለማስቀጠል የትራንስፖርት ዘርፉ አስቻይ የሆነ ወሳኝ ሚና መጫወት እንዳለበት የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገልጸዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማዋ ያለውን…
የሀገር ውስጥ ዜና ፖለቲካዊ ችግሮችን በጋራ እንፍታ የሚል የመሪ ጥሪ የታየው በዚህ የለውጥ ጊዜ ነው – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) Adimasu Aragawu Apr 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖለቲካዊ ችግሮቻችንን በጋራ እንፍታ የሚል የመሪ ጥሪ ሲቀርብ የታየው በዚህ የለውጥ ጊዜ ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ዓለም አቀፍና የሕዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገለጹ። ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) የለውጡ መንግሥት የመጣበትን…
ቢዝነስ ከሆርቲካልቸር ዘርፍ 366 ሚሊየን ዶላር ተገኘ ዮሐንስ ደርበው Apr 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ሥምንት ወራት ከሆርቲካልቸር ዘርፍ 366 ሚሊየን ዶላር መገኘቱን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ “ሆርቲካልቸር ለዘላቂ ሀገራዊ ግብ” በሚል መሪ ሐሳብ ዓለም አቀፍ የሆርቲካልቸር ዐውደ-ርዕይ በሚሊንየም አዳራሽ…
የሀገር ውስጥ ዜና የለውጡ ፍሬ የሆኑ ግዙፍ ልማቶች የህዝቡን የኑሮ ደረጃ እያሻሻሉ መሆኑ ተገለጸ Hailemaryam Tegegn Apr 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ‘ከመጋቢት እስከ መጋቢት’ በተደረገው ቅንጅታዊ ርብርብ በየአካባቢው የተገነቡ ግዙፍ ልማቶች የህዝቡን የኑሮ ደረጃ እያሻሻሉ እንደሚገኙ የብልጽግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ገለጸ፡፡ የመዲናዋንና የሀገሪቱን ገፅታ እየቀየሩ የሚገኙት…