የብሔራዊነት ገዥ ትርክትና ኅብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲጠናከር ይሠራል- የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች
አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊነት ገዥ ትርክት የመፍጠር የሕዝቦች ኅብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲጠናከር የተጀመሩ ሥራዎችን በትጋት እንደሚያስቀጥሉ የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ገለጹ፡፡
ብልጽግና ፓርቲ ከጥር 23 እስከ 25 ቀን 2017 ዓ.ም ባካሄደው ሁለተኛ…