Fana: At a Speed of Life!

የብሔራዊነት ገዥ ትርክትና ኅብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲጠናከር ይሠራል- የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊነት ገዥ ትርክት የመፍጠር የሕዝቦች ኅብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲጠናከር የተጀመሩ ሥራዎችን በትጋት እንደሚያስቀጥሉ የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ገለጹ፡፡ ብልጽግና ፓርቲ ከጥር 23 እስከ 25 ቀን 2017 ዓ.ም ባካሄደው ሁለተኛ…

ኔዘርላንድስ ከስደት ተመላሾች ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያን ጥረት እንደምትደግፍ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከስደትና ከስደት ተመላሾች ጋር በተያያዘ እያከናወነች ያለውን ጥረት እንደምትደግፍ ኔዘርላንድስ አስታወቀች፡፡ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ከኔዘርላንድስ የፍትሕና ደህነነት ሚኒስቴር የዓለም አቀፍ…

የልማት አጋር ሀገራትና ድርጅቶችኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ኢኮኖሚ ለመገንባት የምታደርገውን ጥረት እንደሚደግፉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር አረንጓዴ ኢኮኖሚ ለመገንባት በምታደርገው ጥረት ድጋፋቸው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የልማት አጋር ሀገራትና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ገለጹ። በኮፕ-29 ጉባኤ ቃል በተገቡ ሥራዎች ትግበራ፣ ለአየር…

አቶ አደም ፋራህ ከፈረንሳይዋ ቪሌር ባን ከተማ ከንቲባ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዲሞክራሲ ስርአት ግንባታ ማስተባበሪያ ሃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ ከፈረንሳይ ቪሌር ባን ከተማ ከንቲባ ሴድሪክ ቫን ስቲቫንዴል ጋር ተወያዩ። አቶ አደም በውይይቱ ቪሌር ባን እና…

ቼክ በመከላከያ ኢንዱስትሪ መስክ ከኢትዮጵያ ጋር ለመሥራት ዝግጁ መሆኗን ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቼክ ሪፐብሊክ በመከላከያ ኢንዱስትሪ መስክ ከኢትዮጵያ ጋር ለመሥራት ዝግጁ መሆኗን ገለፀች፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከቼክ ሪፐብሊክ  ምክትል መከላከያ ሚኒስትር  ዳንኤል ብላዠኮቬትስ ጋር ተወያይተዋል።…

አቶ አደም ፋራህ ከደቡብ ሱዳን ህዝቦች ነፃነት ንቅናቄ ዋና ፀሀፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ከደቡብ ሱዳን ህዝቦች ነፃነት ንቅናቄ ዋና ፀሀፊ ፒተር ላም ቦዝ ጋር ተወያይተዋል፡፡ አቶ አደም ፋራህ…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጌዲዮን (ዶ/ር) ከአፍሪካ ህብረት የፖለቲካ የሰላምና ጸጥታ ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ህብረት የፖለቲካ ጉዳዮች፣ የሰላምና ጸጥታ ኮሚሽነር አምባሳደር ባንኮሌ አዲኦዬ ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ ህብረት መካከል ያለው የቆየ ትብብር…

እስራኤል በውሃና ኢነርጂ ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ለመስራት ያላትን ፍላጎት ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ(ኢ/ር) በውሃ ሀብት ልማትና በኢነርጂ ልማት ዘርፍ በትብብር ለመስራት የፍላጎት መግለጫ ሰነድ ከእስራኤል የኢነርጂ እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ኢሊ ኮህን ጋር ተፈራርመዋል፡፡ በፊርማ ስምምነቱ ወቅት ሀብታሙ…

የታዳጊ ወጣቶች የስፖርት ምዘና ውድድር በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት"የታዳጊ ስፖርተኞች ልማት ለአሸናፊ ሀገር" በሚል መሪ ሃሳብ የታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ምዘና ውድድር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ ተጀምሯል። …

ኢትዮጵያና ቼክ በዱር እንስሳት ጥበቃ ዘርፍ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ቼክ ሪፐብሊክ በዱር እንስሳት ጥበቃ እና ምርምር ላይ በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን በቼክ ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ከቼክ ሪፐብሊክ የዱር…