ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ሕብረት ጋር ያላትን ትብብር የበለጠ ለማጠናከር ትሠራለች – ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ሕብረት የፖለቲካ እና ፀጥታ ኮሚቴ ሊቀመንበር አምባሳደር ደልፊን ፕሮንክ የተመራ የአምባሳደሮች ልዑካን ጋር ተወያይተዋል።
በውይይቱ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ፤ ኢትዮጵያ እና የአውሮፓ…
ሂዝቦላህ የእስራኤል አየር ኃይል የቴክኒክ ማሰልጠኛ ጣቢያ ላይ የሮኬት ጥቃት ፈፀመ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሂዝቦላህ በሀይፋ የሚገኘው የእስራኤል አየር ኃይል የቴክኒክ ሠራተኞች ማሰልጠኛ ጣቢያ ላይ የሮኬት ጥቃት መሰንዘሩን አስታወቀ፡፡
ቡድኑ በተከታታይ በፈፀመው የሮኬት ጥቃት ከሊባኖስ በ35 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ሀይፋ ከተማ የተገነባውን…
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በበጎ ፈቃድ ለተሳተፉ እውቅና ሰጡ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተለያዩ የበጎ ፈቃድ ተግባራት ለተሳተፉ የከተማዋ ነዋሪዎች እና የብሎክ አደረጃጀቶች እውቅና ሰጡ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ሁሉ አቀፍ የህብረተሰብ ተሳትፎ…
ተፈናቃይ ነን በማለት በሀሰተኛ ሰነድ ቤትና ድጎማ በመውሰድና በማስወሰድ ወንጀል የተከሰሱ ጥፋተኛ ተባሉ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ተፈናቃይ ነን በማለት የመኖሪያ ቤትና ድጎማ በመውሰድና በማስወሰድ በመንግስት ላይ ከ8 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል ተብለው በሙስና ወንጀል የተከሰሱ 20 ግለሰቦች የጥፋተኝነት ፍርድ የተላለፈባቸው።
በኦሮሚያ ክልል በሸገር ከተማ አስተዳደር…
የሶማሌ ክልል የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ጸደቀ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ሥራ አስፈፃሚ ምክር ቤት የክልሉን የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ አጸደቀ።
ምክር ቤቱ ባካሄደው 4ኛ መደበኛ ጉባኤ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ያቀረበው የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ላይ ተወያይቶ ምክረ ሃሳቦችን በማከል ፖሊሲው እንዲጸድቅ ውሳኔ…
ከሀገር ውስጥ የኃይል ሽያጭ 8 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ባለፉት ሦስት ወራት ከሀገር ውስጥ የኃይል ሽያጭ 8 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡
የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይልን የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ…
በአርሲ ዞን 930 ሺህ ሄክታር መሬት በሰብል መሸፈኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን 930 ሺህ ሄክታር መሬት በሰብል መሸፈኑን የዞኑ ግብርና ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡
የተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ጋዜጠኞች በአርሲ ዞን ሌሞ ቢልቢሎ ወረዳ እየለሙ የሚገኙ የተለያዩ ሰብሎችን ጎብኝተዋል፡፡
የአርሲ ዞን…
ኔቶ ሩሲያ አዲስ የፈጸመችው የሚሳኤል ጥቃት ዩክሬንን ከመደገፍ እንደማያስቆመው አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) ሩሲያ በዩክሬን ላይ የፈጸመቸው የባላስቲክ ሚሳኤል ጥቃት ሀገሪቱን ከመደገፍ እንደማያስቆመው አስታወቀ፡፡
ሩሲያ በትናንትናው እለት ከድምጽ ፍጥነት በአስር እጥፍ የሚልቅ አህጉር አቋራጭ የሃይፐርሶኒክ…
ህብረተሰቡ ሪሊፍ የተባለ ህገ ወጥ መድሃኒት ከመጠቀም እንዲቆጠብ ጥሪ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡ ሪሊፍ (RELIEF) የተባለ ህገ ወጥ መድሃኒት ከመጠቀም እንዲቆጠብ የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን አስጠነቀቀ፡፡
ባለሥልጣኑ RELIEF የሚባል ሕገወጥ መድኃኒት በውስጡ ዲክሎፌናክ፣ ፓራሲታሞል፣ ክሎረፊኒራሚን እና ማግኒዥየም…