ዝቅተኛ የሥራ አፈፃፀም ያላቸው አመራሮች በአመራርነት ላይቀጥሉ ይችላሉ – አቶ ደስታ ሌዳሞ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለህዝብ ተጠቃሚነት የሚሆን ሥራ ላይ ዝቅተኛ የሥራ አፈፃፀም የሚታይባቸው አመራሮች በአመራርነት ላይቀጥሉ እንደሚችሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ አመላከቱ፡፡
የክልል ማዕከል፣ የአራቱም ዞኖች፣ ወረዳዎችና ሐዋሳን ጨምሮ ከከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ…