የሀገር ውስጥ ዜና 41ኛው የጉሚ በለል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው Melaku Gedif Feb 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 41ኛው የጉሚ በለል የውይይት መድረክ "ገዢ ትርክት ለህብረ ብሔራዊ ሀገር ግንባታ" በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ አቶ ሃይሉ አዱኛን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች እና ምሁራን…
የሀገር ውስጥ ዜና የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች በዓል ብሔራዊ ትርክትን በሚያጠናክር መልኩ መከበሩ ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Feb 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአርባ ምንጭ ከተማ የተካሄደው 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች በዓል ብሔራዊ ትርክትን በሚያጠናክር መልኩ መከበሩን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ የበዓሉን አከባበር አፈፃፀም የሚገመግም መድረክ በአርባምንጭ…
የሀገር ውስጥ ዜና 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል በተለያዩ ክልሎች እየተከበረ ነው Mikias Ayele Feb 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ እና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልሎች 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል እየተከበረ ነው። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች "ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል" በሚል መሪ ሀሳብ እየተከበረ በሚገኘው መርሐ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዓድዋ ድል ብሔራዊ አንድነት እንዲፈጠር አድርጓል – ምሁራን ዮሐንስ ደርበው Feb 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል የኢትዮጵያን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ከመቀየርና ከማጠናከር ባሻገር ብሔራዊ አንድነት እንዲፈጠር ማስቻሉን የፖለቲካ ሣይንስ ምሁራን ገለጹ፡፡ የዓድዋ ድል ኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ማዕከሎችን እንድትከፍት፣ ድንበሮቿም እንዲለዩና ዕውቅና…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ የተማሪዎች የፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ ተጀመረ Melaku Gedif Feb 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተማሪዎች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂ ምዝገባ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል፡ በማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓቱ በም/ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ሥራ-አስኪያጅ ወንድሙ ሴታ (ኢ/ር)፣ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮጀክት ዋና…
የሀገር ውስጥ ዜና የአየር ሀይል ስፖርታዊ ውድድር የማጠቃለያ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው Mikias Ayele Feb 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢፌዴሪ አየር ሀይል 129ኛው የዓድዋ ድልን ምክንያት በማድረግ ባለፉት 15 ቀናት ሲካሄድ የነበረው ስፖርታዊ ውድድር የማጠናቀቂያ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው። በውድድሩ የተካሄዱት የእግር ኳስ፣ የመረብ ኳስና የገመድ ጉተታ ስፖርታዊ ክንውኖች…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ለጅቡቲ-ኢትዮጵያ-ደቡብ ሱዳን-ዩጋንዳ ኮሪደር ስምምነት ትግበራ ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች Melaku Gedif Feb 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጅቡቲ-ኢትዮጵያ-ደቡብ ሱዳን-ዩጋንዳ ኮሪደር ባለስልጣን መመስረቻ የመግባቢያ ሰነድ በትናንትናው ዕለት ተፈርሟል፡፡ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ስምምነቱ ቀጣናዊ የንግድ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢጋድ ኢትዮጵያና ሶማሊያ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ያሳዩትን ቁርጠኝነት አደነቀ Melaku Gedif Feb 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ያላቸውን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለማጠናከር ያሳዩትን ቁርጠኝነት አደነቀ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትናንትናው ዕለት በሶማሊያ ያደረጉትን ጉብኝት ተከትሎ…
የሀገር ውስጥ ዜና ማዕከሉ ዓለም አቀፍ ኹነቶችን በመሳብ ሀገራችን ቀዳሚ መዳረሻ እንድትሆን ወሳኝ ሚና ይጫወታል- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ዮሐንስ ደርበው Feb 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ዓለም አቀፍ ኹነቶችን በመሳብ ሀገራችንን የስብሰባዎች ቀዳሚ መዳረሻ እንድትሆን ወሳኝ ሚና ይጫወታል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ማዕከሉ፤ የስብሰባ፣ የኮንፈረንስ እና ኤግዚቢሽን…
የሀገር ውስጥ ዜና የጠቅላይ ሚኒስትሩ የሶማሊያ ጉብኝት የሁለትዮሽ ግንኙነቱን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ከፍተኛ ፋይዳ አለው – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) Meseret Awoke Feb 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሶማሊያ ያደረጉት ጉብኝት የሀገራቱን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ከፍተኛ ፋይዳ ያለውና ትልቅ ትርጉም የሚሰጠው መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ገለጹ። ጌዲዮን ጢሞቴዎስ…