በአፋርና ሶማሌ አዋሳኝ የተገኘውን ሰላም ለማፅናት የባለድርሻ አካላት ትብብር መጠናከር እንዳለበት ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋርና ሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢ የተገኘውን ሰላም ለማፅናት የባለድርሻ አካላት ትብብር መጠናከር እንዳለበት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዲማ ኖጎ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡
በሁለቱ ክልሎች አዋሳኝ…