Fana: At a Speed of Life!

በአፋርና ሶማሌ አዋሳኝ የተገኘውን ሰላም ለማፅናት የባለድርሻ አካላት ትብብር መጠናከር እንዳለበት ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋርና ሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢ የተገኘውን ሰላም ለማፅናት የባለድርሻ አካላት ትብብር መጠናከር እንዳለበት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዲማ ኖጎ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡ በሁለቱ ክልሎች አዋሳኝ…

ከንቲባ አዳነች የፖሊስ አባላት ሕዝብን በቅንነት ማገልገል እንዳለባቸው አስገነዘቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ለ29ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን መደበኛ የፖሊስ አባላት ዛሬ አስመርቋል። የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በምረቃው ላይ÷ ተመራቂ የፖሊስ አባላት የመዲናዋን ሕዝብ በሙያዊ ሥነ-ምግባርና በቅንነት ማገልገል…

በሳይበር ደኅንነትና ተያያዥ ዘርፎች የሰለጠኑ ባለ ልዩ ተሰጥኦ ተማሪዎች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር ለ3ኛ ጊዜ በሳይበር ደኅንነትና ተያያዥ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 237 ባለልዩ ተሰጥኦ ተማሪዎች አስመረቀ፡፡ ተመራቂዎቹ ከተለያዩ ክልሎች የተወጣጡ መሆናቸው እና በሥልጠናው በነበራቸው ቆይታ በሳይበር እና…

በኬኒያ አውሮፕላን ተከስክሶ የ3 ሰዎች ሕይዎት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኬኒያ ማሊንዲ አውሮፕላን ማረፊያ አቅራቢያ በምትገኘው ክዋቾቻ ከተማ በደረሰ የአነስተኛ አውሮፕላን አደጋ የሦስት ሰዎች ሕይዎት ማለፉ ተሰምቷል፡፡ የዐይን እማኞች አውሮፕላኑ በአካባቢው የነበሩ ሰዎችን መምታቱንና ከዚያም በእሳት መያያዙን ገልጸዋል፡፡…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከቱሪዝም ዘርፍ ከ488 ሚሊየን ብር በላይ ማንቀሳቀስ ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ አጋማሽ ከ305 ሺህ በላይ ጎብኝዎች ጉብኝት ማድረጋቸውን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡ በእነዚህ ጎብኝዎች ምክንያትም በቱሪዝም ሴክተሩ ከ488 ሚሊየን ብር በላይ ቀጥተኛ ያልሆነ ገንዘብ መንቀሳቀሱን…

ከነፋስ ኃይል ከ353 ጊጋ ዋት ሠዓት በላይ ማመንጨት መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው ግማሽ የበጀት ዓመት ከአራት የነፋስ ኃይል ማመንጫዎች 353 ነጥብ 41 ጊጋ ዋት ሠዓት ማመንጨት መቻሉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ በግማሽ ዓመቱ በአጠቃላይ ከመነጨው ውስጥም የነፋስ ኃይል ማመንጫ ድርሻ 2 ነጥብ 6 በመቶ…

ባለስልጣኑ ለቴሌ የመለሱትን ስልክ ቁጥር ተጠቅሞ ከግለሰቦች መሬት ለማሰጠት በሚል ገንዘብ የተቀበለው በእስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ ባለስልጣ የሆኑ ግለሰብ ለቴሌ የመለሱትን የቀድሞ ስልክ ቁጥር በመጠቀም ሀሰተኛ የነዋሪነት መታወቂያ በማዘጋጀት ባለስልጣን ነኝ በማለት ለሰባት ግለሰቦች በቴሌግራምና በኢሞ መልክት በመላክ የኢንበስትመንት መሬት እና ቦታ…

የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያ በየ50 ኪ.ሜትሩ እንዲቋቋም ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመላ ሀገሪቱ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያ በየ50 እና 120 ኪሎ ሜትር ርቀት እንዲቋቋም ተወሰነ። በነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን የኢነርጂ ዘርፍ ቁጥጥር ስራ አስፈጻሚ ባህሩ ኦልጅራ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደተናገሩት÷…

ብሪታኒያ ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር በመስራት ኢኮኖሚያዊ ዕድገትን ለማፋጠን ያላትን ቁርጠኝነት ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሪታኒያ ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር በመስራት ኢኮኖሚያዊ ዕድገትን ለማፋጠን ያላትን ቁርጠኝነት ገለጸች። በብሪታኒያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብሩክ መኮንን ከብሪታንያ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ሎርድ ኮሊንስ ጋር ለንደን በሚገኘው…

የፀጥታ ሁኔታን ለመቆጣጠር የድሮኖች ስምሪት ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፀጥታ ጥምር ኃይል በአዲስ አበባ እና ዙሪያዋ ያለውን የፀጥታ ሁኔታን በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዋና መሥሪያ ቤት በመገምገም ቀጣይ አቅጣጫ አስቀምጧል። በመድረኩ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል፤ የወንጀል መከላከል…