Fana: At a Speed of Life!

ምክር ቤቱ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ የአሰራር ስርዓት ደንብን አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ የአሰራር ስርዓት ደንብ ለምክር ቤቱ ጉባኤ ቀርቦ በአሰራር ስርዓቱ ላይ ተጨማሪ ሀሳቦችንና ግብአቶችን በማከል አጽድቋል። የምክር ቤቱ ስድስተኛውን የፓርላማ ዘመን፣ ሦስተኛ ዓመት የሥራ ጊዜ፣…

አቶ እንዳሻው ጣሰው ከፈረንሳይ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማሬሾ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም፤ በአውሮፓ ህብረትና በአካባቢው ማህበረሰብ ትብብር በስልጤ ዞን ዳሎቻ ከተማ እየተገነባ ያለው የውሃ ፕሮጀክት…

ጅማ ዩኒቨርሲቲ 1 ሺህ 747 ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጅማ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ፣ በክረምት፣ በማታና በርቀት መርሐ ግብር በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያስተማራቸውን 1 ሺህ 747 ተማሪዎች አስመረቀ። ከተመራቂ ተማሪዎች መካከል 22ቱ በሶስተኛ ዲግሪ፣ 253 በሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም 1 ሺህ 471 ተማሪዎች…

የምሥራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ኃይል ልዑክ በኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ኃይል ሞተራይዝድ ሻለቃን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ኃይል ልዑክ በኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ኃይል ሞተራይዝድ ሻለቃን ጎብኝቷል፡፡ በኬኒያ ናይሮቢ ከሚገኘው የምሥራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ኃይል ቢሮ የተውጣጣ ልዑክ ኢትዮጵያ ለምሥራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ኃይል የምታዋጣውን…

በዛሬ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ኔዘርላንድስ ትጠበቃለች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ17ኛው የአውሮፓ ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ምሽት አንድ ሠዓት ላይ ሮማንያ ከኔዘርላንድስ (ሆላንድ) በአሊያንዝ አሬና ስታዲያም የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል፡፡ የዛሬው የጨዋታ መርሐ-ግብር ሲቀጥልም ምሽት አራት ሠዓት ላይ በሬድቡል አሬና ስታዲያም…

1 ሺህ 195 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በችግር ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 195 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። ተመላሾቹ 1ሺህ 104 ወንዶች፣ 76 ሴቶችና 15 ጨቅላ ህጻናት ሲሆኑ ÷ ከእነዚህ ውስጥም እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ 43 ታዳጊዎች…

በመዲናዋ ወንጀልን ለመከላከል በተደረገ ኦፕሬሽን በርካታ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወንጀልን ለመከላከልና ወንጀለኞችን ለመቆጣጠር በተደረገ ኦፕሬሽን በርካታ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ከሰኔ 5 እስከ 19 ቀን 2016 ዓ.ም ለ15 ቀናት በተከናወነ ኦፕሬሽን በርካታ…

ፈረንሳይ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ዋንጫ ፈረንሳይ ቤልጂየምን 1 ለ 0 በማሸነፍ ሩብ ፍጻሜውን መቀላቀሏን አረጋገጠች፡፡ ምሽት 1 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ ቤልጂየማዊው ተከላካይ ያን ቬርቶገን በራሱ ላይ ባስቆጠራት ግብ ፈረንሳይ 1 ለ 0 አሸንፋለች፡፡ ቀደም ሲሉ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የምሽት ፈረቃ የኮሪደር ልማት ሰራተኞችን አበረታቱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የምሽት ፈረቃ የኮሪደር ልማት ሰራተኞችን አበረታቱ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷አዲስ አበባን እያስዋቡና እያደሱ የሚገኙ ሰራተኞችን በመዘዋወር የሚከናውኗቸውን የሥራ ሂደቶች…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ዋርሶ ከተማ ቀጥታ በረራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ ወደ ፖላንድ መዲና ዋርሶ ቀጥታ በረራ መጀመሩን አስታውቋል፡፡ በሳምንት 4 ጊዜ የሚደረገው በረራው÷አየር መንገዱ በአውሮፓ ያለውን መዳረሻ ወደ 24 ከፍ እንደሚያደርገው ተመላክቷል፡፡ የቀጥታ በረራው…