ስፓርት
ሊቨርፑል ሁጎ ኢኪቲኬን አስፈረመ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሊቨርፑል ሁጎ ኢኪቲኬን ከኢንትራ ፍራንክፈርት ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡
የ23 ዓመቱ ፈረንሳዊ የፊት መስመር ተጫዋች በሊቨርፑል ለስድስት ዓመታት የሚያቆየውን ኮንትራት ተፈራርሟል፡፡
ሊቨርፑል ለተጫዋቹ ዝውውር 69 ሚሊየን ፓውንድ እና እየታየ የሚጨመር 10 ሚሊየን ፓውንድ በአጠቃላይ 79 ሚሊየን ፓውንድ ወጪ አድርጓል፡፡
ሁጎ ኢኪቲኬ በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በሁሉም ውድድሮች ለፍራንክፈርት 22 ግቦችን ያስቆጠረ ሲሆን ÷ 12 ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን ደግሞ አመቻችቶ አቀብሏል፡፡…
Read More...
ራሽፎርድ ባርሴሎናን ተቀላቀለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የስፔኑ ክለብ ባርሴሎና ማርከስ ራሽፎርድን በውሰት ውል ከማንቼስተር ዩናይትድ አስፈርሟል፡፡
በዚህ መሰረትም ማርከስ ራሽፎርድ ለአንድ የውድድር ዓመት በውሰት ውል በባርሴሎና ቆይታ ይኖረዋል፡፡
ባርሴሎና በውሰት ውሉ ላይ የተቀመጠውን የመግዛት አማራጭ በመጠቀም ራሽፎርድን በቋሚነት ማስፈረም ይችላል፡፡
እንግሊዛዊው…
አትሌት ትዕግስት አሰፋ በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያን ትወክላለች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አትሌት ትዕግስት አሰፋ በጃፓን ቶኪዮ በሚካሄደው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያን በመወከል ትወዳደራለች።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ከአሠልጣኟ ጋር ባደረገው ውይይት አትሌት ትዕግስት በዓለም ሻምፒዮና ላይ ሀገሯን በመወከል እንድትሳተፍ ከስምምነት ላይ መደረሱን ገልጿል።
በአሁኑ ስዓት አትሌቷ በጥሩ አቋም ላይ…
ለኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑካን ቡድን የዕውቅናና የሽልማት መርሐ ግብር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በናይጄሪያ አቡኩታ ከተማ በተካሄደው የአፍሪካ ከ20 እና 18 ዓመት በታች ሻምፒዮና ላይ ተሳታፊ ለነበሩት አትሌቶችና የቡድን አባላት የእውቅናና ሽልማት መርሐ ግብር ተከናውኗል፡፡
በውድድሩ ለተሳተፉ እና ሜዳሊያ ላስገኙ አትሌቶች፣ ለአሰልጣኞች፣ ለቡድን መሪ እና ለልዑካን ቡድኑ አባላት የማበረታቻ ሽልማት…
ኢትዮጵያ በሻምፒዮናው የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳልያ አገኘች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ ከ18 እና ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳልያ አግኝታለች፡፡
ከ18 ዓመት በታች 5 ሺህ ሜትር ሴቶች ርምጃ የፍጻሜ ውድድር አትሌት ሕይወት አምባው ውድድሩን በቀዳሚነት አጠናቅቃለች፡፡
በናይጄሪያ አቡኩታ እየተካሄደ የሚገኘው የአፍሪካ ከ18 እና ከ20 ዓመት በታች…
በለንደን ዳይመንድ ሊግ የ1 ማይል ውድድር አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ አሸነፈች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በለንደን ዳይመንድ ሊግ የ1 ማይል ሴቶች ውድድር አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ የቦታውን ክበረወሰን በማሻሻል አሸነፈች፡፡
ጉዳፍ ርቀቱን በ4 ደቂቃ ከ11 ሰኮንድ ከ88 ማይክሮ ሰኮንድ በመግባት ነው ያሸነፈችው፡፡
ጉዳፍ የገባችበት ሰዓት የርቀቱ የምንጊዜም ሁለተኛው ፈጣን ሰዓት ሆኖ ሲመዘገብ የቦታው ደግሞ ክበረ ወሰን ሆኖ…
ላሚን ያማል ጋር የደረሰው 10 ቁጥር ማልያ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አብዛኞቹ ክለቦች ትልልቅ ታሪክ የተሰራባቸውን ማልያዎች እንዲሁ በቀላሉ የትኛውም ተጫዋች እንዲለብሰው አይፈቅዱም፡፡
ትልልቅ ተጫዋቾች ለብሰውት ታሪክ ሰርተው ያለፉበትን ማልያ በአጋጣሚ የመልበስ ዕድል አግኝተው ለብሰው የተጫወቱ አንዳንድ ተጫዋቾች የማልያው ክብር እና ዝና ሲከብዳቸው ይስተዋላል፡፡
በስፔኑ ክለብ ባርሴሎና…