ስፓርት
ኖኒ ማዱኬ አርሰናልን ተቀላቀለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቼልሲው የፊት መስመር ተጫዋች ኖኒ ማዱኬ በይፋ መድፈኞቹን ተቀላቅሏል፡፡
እንግሊዛዊው የፊት መስመር ተጫዋች እስከ ፈረንጆቹ 2030 በአርሰናል ቤት የሚያቆየውን የ5 ዓመት ኮንትራት ፈርሟል።
አርሰናል ለተጫዋቹ ዝውውር 52 ሚሊየን ፓውንድ ወጪ አድርጓል።
ማዱኬ በክረምቱ የተጨዋቾች የዝውወር መስኮት ለአርሰናል አራተኛ ፈራሚ ሲሆን ከዚህ በፊት ዙቢሜንዲ፣ ኖርጋርድ እና ስፔናዊውን ግብ ጠባቂ ኬፓ አሪዛባላጋ ማስፈረሙ ይታወሳል።
ከፊርማው በኋላ ማዱኬ በሚቀጥለው የውድድር ዓመት ሁሉንም…
Read More...
ኢትዮጵያ ተጨማሪ የብርና ነሃስ ሜዳሊያዎች አገኘች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ ከ18 እና ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተጨማሪ የብርና ነሃስ ሜዳሊያዎች አግኝታለች፡፡
በናይጄሪያ አቡኩታ እየተካሄደ በሚገኘው ሻምፒዮና ሁለተኛ ቀን ውሎ በ3ሺህ ሜትር ሴቶች ከ18 ዓመት በታች ውድድር ደስታ ታደለ 2ኛ እንዲሁም ብርነሽ ደሴ 3ኛ በመውጣት የብር እና ነሀስ ሜዳሊያ አስገኝተዋል፡፡…
ትኩረት የሳበው የሆንግ ኮንግ የክርስቲያኖ ሮናልዶ ሙዚየም
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሆንግ ኮንግ የተከፈተው የአምስት ጊዜ የባሎንዶር አሸናፊው ክርስቲያኖ ሮናልዶ ሙዚየም በዓለም ዙሪያ ያሉ አድናቂዋቹን ትኩረት ስቧል፡፡
ሙዚየሙ የክርስቲያኖ ሮናልዶን የሁለት አስርት ዓመታት ድንቅ የእግር ኳስ ህይወት ጊዜያትን በተንቀሳቃሽ ምስል እና በፎቶ ያሳያል።
በትናንትናው ዕለት የወጡ ምስሎች እንደሚያሳዩት…
ምህረት የለሹ ተከላካይ ያፕ ስታም
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከቴሪ ኦንሪ እስከ አለን ሺረር፣ ከማይክል ኦውን እስከ ፊሊፖ ኢንዛጊ በሜዳ ውስጥ እሱን በተቃራኒ መግጠም ምን ያህል ከባድ እንደሆነ በአደባባይ መስክረውለታል።
የማንቼስተር ዩናይትድ የቀድሞ ተጫዋች የነበረው የሀገሩ ልጅ ቫን ኒስትሮይ በልምምድ ሜዳም ቢሆን ያፕ ስታምን መግጠም ፈታኝ መሆኑን መናገሩ አይዘነጋም።…
የቼልሲው ግብ ጠባቂ ፔትሮቪች ለቦርንማውዝ ፈረመ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ግብ ጠባቂ ጆርጄ ፔትሮቭች በ25 ሚሊየን ፓውንድ ለቦርንማውዝ ፈረመ፡፡
በፈረንጆቹ 2023 ከኒው ኢንግላንድ ሪቮሉሽን በ14 ሚሊየን ፓወንድ ሰማያዊዎቹን የተቀላቀለው ሰርቢያዊው ግብ ጠባቂ፤ በተጠናቀቀውን የውድድር ዘመን ለፈረንሳዩ ክለብ ስትራስቡርግ በውሰት መጫወቱ ይታወሳል።
የ25…
ቼልሲ ሮማን አብራሞቪችን ካጣ በኋላ ወደ ስኬት የተመለሰበት ዓመት…
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩሲያዊው ባለሃብት ሮማን አብራሞቪች ቼልሲን ለአሜሪካዊው ባለሃብት ከሸጡ በኋላ ይህ ቡድን በርካታ ተጫዋቾችን በውድ ገንዘብ ወደ ስብስቡ ቢቀላቅልም ስኬታማ ሳይሆን ቆይቷል፡፡
ቼልሲ በአሜሪካዊው ባለሃብት ቶድ ቦህሊ ከተያዘ በኋላ በሊጉም ሆነ በሌሎች ውድድሮች ላይ ስኬታማ ጊዜን ለማሳለፍ ሲቸገር ቆይቷል፡፡ በዚህ የውድድር ዓመት…
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ወደ ናይጄሪያ አቀና
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ የአፍሪካ ከ20 እና 18 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ለመሳተፍ ወደ ናይጄሪያ አቡኩታ አቅንቷል።
በፈረንጆቹ ከሐምሌ 16 እስከ 20 ቀን 2025 በናይጄሪያ አቡኩታ ለሚካሄደው የአፍሪካ ከ20 እና 18 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያን ወክሎ የሚሳተፈው የአትሌቲክስ ልዑክ ወደ…