የኢትዮጵያን ባህል እና ጥበብ የሚያስተዋውቅ የከያኒያን ቡድን ወደ ተለያዩ ሀገራት ይጓዛል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር የኢትዮጵያን ባህል እና ጥበብ የሚያስተዋውቅ የከያኒያን ቡድን ወደ ተለያዩ የዓለም ሀገራት ይጓዛል አለ።
ከፋና ፖድካስት ጋር ቆይታ ያደረጉት የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ዴዔታ ነብዩ ባዬ (ረ/ፕ) እንደገለጹት፤…