Fana: At a Speed of Life!

አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የኢትዮጵያ መገለጫ ሆኗል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጀነራል ርስቱ ይርዳው አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ የምትታወቅበት መልካም መገለጫ ሆኗል አሉ፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች፤ ‹‹በመትከል…

በሲዳማ ክልል በአንድ ጀንበር 8 ሚሊየን ችግኝ ይተከላል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ በክልሉ በአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 8 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል ዝግጅት ተደርጓል አለ ። በቢሮው የተፈጥሮ ሀብትና አነስተኛ መስኖ ልማት ዳይሬክተር አቶ በረከት አሰፋ ለፋና ዲጂታል…

ሀገር አቀፍ የሰላም ጉባኤ በሐረር ከተማ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አራተኛው ሀገር አቀፍ የሰላም ጉባኤ ሐምሌ 28 እና 29 ቀን 2017 ዓ.ም በሐረር ከተማ ይካሄዳል። የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ የሰላም ጉባኤውን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፤ ጉባኤው በሃይማኖት…

ዩራጋይ የመጀመሪያውን የዓለም ዋንጫ ያሳካችበት ዕለት…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዩራጋይ ራሷ ያዘጋጀችውን የመጀመሪያውን የዓለም ዋንጫ በፍጻሜው አርጀንቲናን በማሸነፍ ራሷ በማንሳት የመጀመሪያዋ ሀገር የሆነቸው በዛሬዋ ዕለት በፈረንጆቹ 1930 ነበር፡፡ 13 ሀገራትን ያሳተፈው የመጀመሪያው የዓለም ዋንጫ በዩራጋይ አስተናጋጅነት…

የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ወቅት ሊቀመንበሩ፤ የሶማሊያን የሰላም መንገድ ለመደገፍ ህብረቱ ያለውን ቁርጠኝነት አረጋግጠዋል። ፕሬዚዳንት ሀሰን…

ሰንደርላንድ ግራኒት ዣካን ለማስፈረም ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰንደርላንድ የቀድሞ የአርሰናል ተጫዋች ግራኒት ዣካን ከባየርሊቨርኩሰን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል፡፡ ወደ እንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ያደገው ሰንደርላንድ ለግራኒት ዣካ ዝውውር 20 ሚሊየን ዩሮ ወጪ አድርጓል፡፡ የ32 ዓመቱ ተጫዋች…

በተኪ ምርቶች ከ4 ቢሊየን ዶላር በላይ ወጪ ድኗል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የተመረቱ ተኪ ምርቶች 4 ነጥብ 3 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላርን ማዳን ችለዋል አለ። በማኒስቴሩ የተኪ ምርቶች ተወዳዳሪነት ሥራ አስፈፃሚ መሣይነህ ውብሸት ለፋና ሚዲያ…

ጋሽ ነብይ – በፓሪስ ዋሻ ምን ገጠመው?

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፈረንሳይ ምስራቅ ፓሪስ አንድ እድሜ ጠገብ ዋሻ ውስጥ፡፡ ዕይታን ከሚፈትነው ጨለማ ድንግዝግዝ የብርሃን ፍንጣቂዎች ጎልተው ለመውጣት ይታገላሉ፡፡ አስፈሪ ድባብ ባለው የዋሻው ሆድ ውስጥ፤ ሦስት ለምድር ለሰማይ የከበዱና ፍፁም ጥቁር ቀለም ያለው ካባ…

የፖሊስ አገልግሎትን በማዘመን ተልዕኮን በብቃት መወጣት የሚያስችል አቅም እየተፈጠረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል የፖሊስ አገልግሎትን በማዘመን ተልዕኮን በብቃት መወጣት የሚያስችል አቅም እየተፈጠረ ነው አሉ። ኮሚሽኑ ከተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴርና ከዱባይ ፖሊስ…

በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የተከሰተው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ላይ የተከሰተውን የእሳት አደጋ መቆጣጠር ተችሏል። አደጋው ከቀኑ 8:00 ሰዓት አካባቢ የተከሰተው የእሳት አደጋ መንስኤው እየተጣራ ይገኛል። እሳቱን ለመቆጣጠር ሕብረተሰቡ እና…