Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 122 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ለደንበኞቹ ደለደለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሀገሪቱን የገቢ ንግድ ለማሳለጥ ከፍተኛ የሆነ የውጭ ምንዛሪ ለደንበኞቹ እያቀረበ እንደሚገኝ ገለፀ፡፡ በዚህም መሰረት በአጠቃላይ 711 የባንኩ ደንበኞች ያቀረቡትን ጥያቄዎች በመገምገም ከቀረቡት ጥያቄዎች ውስጥ 98 በመቶ…

የህብረቱ ኮሚሽን በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ሰላም ለማስፈን የሚደረገውን ጥረት እንደሚያግዝ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ሰላም ለማስፈን የሚደረገውን ጥረት እንደሚያግዝ ገለጸ። የኮሚሽኑ ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ ከሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ጋር በኪጋሊ ተገናኝተው ተወያይተዋል። በውይይታቸውም…

አዲስ አበባ የዲፕሎማቲክ ማዕከልነቷን የሚያረጋግጡ ስራዎችን ሰርታለች ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ የዲፕሎማቲክ ማዕከልነቷን የሚያረጋግጡ ስራዎችን ሰርታለች ሲሉ የፓን አፍሪካ ወጣቶች አመራር ጉባኤ ተሳታፊዎች ገለጹ። በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው የፓን አፍሪካ ወጣቶች አመራር ጉባኤ ተሳታፊ የወጣት ዘርፍ ሚኒስትሮች የአዲስ…

ኬቨን ዲብሮይን በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ማንቼስተር ሲቲን እንደሚለቅ ተረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቤልጂየማዊው የማንቼስተር ሲቲ የመሀል ሜዳ ተጨዋች ኬቨን ዲብሮይን ከዘጠኝ ዓመት ቆይታ በኋላ በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከቡድኑ ጋር እንደሚለያይ ተረጋግጧል፡፡ ተጫዋቹ ከማንቼስተር ሲቲ ጋር ያለው ኮንትራት በውድድር ዘመኑ መጨረሻ የሚጠናቀቅ በመሆኑ…

የዓለም ጂኦ ፖለቲካ ታሳቢ ያደረገና ለለውጥ የሚተጋ ወጣት አመራር ማፍራት ይገባል – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ተለዋዋጩን የዓለም ጂኦ ፖለቲካ ታሳቢ ያደረገ እና ለለውጥ የሚተጋ ወጣት አመራር ማፍራት ተቀዳሚ ተግባር ሊሆን እንደሚገባ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለፁ። በአዲስ አበባ ዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ በሚገኘው የፓን አፍሪካ ወጣቶች አመራር…

ሀንጋሪ ከዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት አባልነት ራሷን አገለለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀንጋሪ ከዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት (አይሲሲ) አባልነት መውጣቷን አስታወቀች፡፡ ሀንጋሪ ከአይሲሲ አባልነቷ የመውጣት ውሳኔዋን ያሳለፈችው በተቋሙ የእስር ማዘዣ የወጣባቸው የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ናታኒያሁ በሀገሪቱ ይፋዊ…

የጁገል ግንብ እድሳት ታሪካዊውን ቅርስ ይበልጥ ውበት አጎናጽፎታል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጁገል ግንብ እድሳት ታሪካዊውን ቅርስ ይበልጥ ውበት እንዲጎናፀፍ አስችሎታል ሲሉ የሐረር ከተማ ነዋሪዎች ገልጸዋል። ነዋሪዎቹ እድሜ ጠገቡ የጁገል ግንብ እድሳት ሳይደረግለት በርካታ ዓመታትን በማስቆጠሩ የቅርሱ ውብ ገፅታ ደብዝዞ ነበር ብለዋል።…

የብርሸለቆ ማሰልጠኛ መሰረታዊ ወታደሮችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብርሸለቆ መሠረታዊ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በዛሬው ዕለት መሰረታዊ ወታደሮችን አሥመርቋል። በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል መሃመድ ተሰማ፤ የመከላከያ ሃይል ውጤታማ ግዳጆችን እንዲወጣ ለማስቻል ዘርፈ…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የመርሲሳይድ ደርቢ ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ30ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ በመርሲሳይድ ደርቢ ሊቨርፑል ከኤቨርተን ምሽት 4 ሰዓት ላይ በአንፊልድ ሮድ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል። ሊጉን በ70 ነጥብ እየመራ የሚገኘው ሊቨርፑል ከተከታዮቹ ያለውን የነጥብ ልዩነት ለማስፋት…

ርዕሳነ መስተዳድሮች ለዒድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች 1 ሺህ 446ኛዉን የዒድ አልፈጥር በዓል አስመልክቶ ለመላዉ የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)…