በሐረማያና ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲዎች የተመደቡ የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ወደ ፈተና ማዕከላት እየገቡ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረማያ እና ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲዎች የተመደቡ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች ወደ ፈተና ማዕከላት መግባት ጀምረዋል፡፡
ተፈታኝ ተማሪዎቹ ወደ ማዕከላቱ ሲገቡ የዩኒቨርስቲዎቹ ከፍተኛ አመራሮችና የአካባቢው ማህበረሰብ አቀባበል…