Fana: At a Speed of Life!

የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን እድሳት ታሪኩን የተሟላ ያደርገዋል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በመዲናዋ የሚገኘው የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን የሕንጻ እድሳት ሥራ የቤተ ክርስቲያኑን ታሪክ የተሟላ ያደርገዋል አሉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት በቤተ ክርስቲያኑ…

ለ24 ነጥብ 8 ሚሊየን ህፃናት የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ይሰጣል – ዶ/ር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዚህ ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ24 ነጥብ 8 ሚሊየን ህፃናት የልጅነት ልምሻ (ፖሊዮ) መከላከያ ክትባት ይሰጣል አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፡፡ ሚኒስትሯ ሀገር አቀፍ የተቀናጀ የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ዘመቻን በዛሬው…

የፋይዳ መታወቂያን ተደራሽነትና አገልግሎት ይበልጥ ለማስፋት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ተደራሽነትና አገልግሎት ይበልጥ ለማስፋት በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም፡፡ በፕሮግራሙ የሳይበር ደህንነት ዳይሬክተር ካሳዬ ታፈሰ (ኢ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የባዮሜትሪክ መረጃዎችን…

ለኢትዮጵያ ብልጽግና ወሳኝ የሆኑት መፍጠን፣ መፍጠር፣ ማብዛትና ማጥራት…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ መፍጠን፣ መፍጠር፣ ማብዛት እና ማጥራት የሚሉ ወሳኝ መንገዶችን ይከተላል። የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) እንደሚሉት፥ የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ…

የፋይዳ መታወቂያ መተማመንን መፍጠሪያ ነው – አቶ ዮዳሄ አርዓያሥላሴ

አዲስ አበባ፣ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመላ ሀገሪቱ ከ29 ሚሊየን በላይ ዜጎች የፋይዳ መታወቂያ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል አሉ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዮዳሄ አርዓያሥላሴ። ዋና ዳይሬክተሩ ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳሉት፥ አንድ ሰው አንድ ማንነት…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የፖሊዮ ክትባት ከፊታችን ዓርብ ጀምሮ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት 4ኛው ዙር ክልላዊ የፖሊዮ ክትባት ከፊታችን ዓርብ ጀምሮ በዘመቻ መልክ ይሰጣል አለ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አጉኔ አሾሌ እንዳሉት ÷ ክትባቱ ከታሕሳስ 3 እስከ 6 ቀን 2018 ዓ.ም ነው…

የኢነርጂ መሠረተ ልማት ለአፍሪካ ሁለንተናዊ ዕድገት ወሳኝ ነው – ኮሚሽነር ሌራቶ ማታ

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢነርጂ መሠረተ ልማት ለአፍሪካ ሁለንተናዊ ዕድገት ወሳኝ ነው አሉ የአፍሪካ ኢነርጂና መሰረተ ልማት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌራቶ ማታ። የመጀመሪያው የአፍሪካ ኢነርጂ ኢፊሸንሲ ጉባኤ በአዲስ አበባ በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀምሯል። በመድረኩ…

ኢትዮጵያ በኢነርጂ ዘርፍ ለአህጉሪቱ ዘላቂ ዕድገት በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ ናት – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ኢትዮጵያ በኢነርጂ ዘርፍ ለአፍሪካ ዘላቂ ዕድገት በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ ናት አሉ፡፡ የመጀመሪያው የአፍሪካ…

‎ለኢንዱስትሪው ዘርፍ እድገት አስተዋጽኦ በማድረግ ላይ የሚገኘው ተቋም…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪ ፍላጎትን ማዕከል ያደረገ የትምህርት ሞዴል በመጠቀም በምርምር፣ የሰው ኃይል በማብቃትና በቴክኖሎጂ ልማት ለዘርፉ እድገት ከፍተኛ ሚና እየተወጣሁ ነው አለ የኢፌዴሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት፡፡ የኢንስቲትዩቱ የቴክኖሎጂና…

መድረኩ ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በተሻሻለ የሥራ ባህል መትጋት እንደሚገባ መግባባት የተፈጠረበት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመዲናዋ ሲካሄድ የቆየው የአመራሮች ስልጠና መድረክ ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በተሻሻለ የሥራ ባህል መትጋት እንደሚገባ መግባባት የተፈጠረበት ነው አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ “በመደመር መንግስት ዕይታ፣ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ…