Fana: At a Speed of Life!

ዊሊያም ሳሊባ በአርሰናል ውሉን አራዘመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፈረንሳዊው ተከላካይ ዊሊያም ሳሊባ በአርሰናል ለተጨማሪ አምስት አመታት የሚያቆየውን ውል ፈርሟል፡፡ ሪያል ማድሪድ የ24 ዓመቱን ተጫዋች ለማስፈረም ጥብቅ ፍላጎት እንዳለው ሲገለጽ ቆይቷል፡፡ ሆኖም ተጫዋቹ ለተጨማሪ አምስት ዓመታት…

የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ስብሰባ ቁጥር – 4 መግለጫ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ አራተኛ ስብሰባውን መስከረም 15 ቀን 2018 ዓ.ም አካሂዷል፡፡ በተሻሻለው የባንኩ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1359/2025፣ አንቀጽ 23፣ በተሰጠው ተግባርና ኃላፊነት መሠረት የተቋቋመው የገንዘብ…

የመስቀል በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የ2018 የመስቀል በዓልን በልዩ ልዩ መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓቶች በድምቀት ታከብራለች፡፡ ቤተክርስቲያኗ የደመራ በዓል በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ሀገረስብከት በሚገኘው ጽዮን ማርያም ቁምስና በደመቀ ሁኔታ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለመስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ2018 የመስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው፥ ይህ ዓመት የኢትዮጵያ ብርሃን ሲወጣ የምናይበት ይሆናል ብለዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

በድሬዳዋ የደመራ በዓል የሚከበርበትን ስፍራ የማፅዳት መርሐ ግብር ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር ከኃይማኖት አባቶች ጋር በመሆን በከተማዋ የደመራ በዓል የሚከበርበትን ስፍራ የማጽዳት መርሐ ግብር አከናውነዋል፡፡ በዚሁ ወቅት ድሬዳዋ ሁሉም እምነቶች በፍቅር፣ በአብሮነትና በሰላም የሚኖሩባት…

በሲዳማ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ከተማ የተገነባው መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በዛሬው ዕለት ስራ ጀምሯል፡፡ የአንድ ማዕከል አገልግሎቱ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ተመርቆ ክፍት ተደርጓል፡፡…

በመዲናዋ ለመስቀል ደመራ በዓል ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ በነገው ዕለት በመስቀል አደባባይ በሚከበረው የመስቀል ደመራ በዓል ምክንያት የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይፈጠር ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን ይፋ አድርጓል፡፡ በዚህም መሠረት፦ • ከቅዱስ ኡራኤል አደባባይ ወደ…

የዣውሻ ሳኣ ጉልአ ተራራን ለቱሪዝም መስህብነት የማልማት ሥራ…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን የሚገኘውን የዣውሻ ሳኣ ጉልአ ተራራን ለቱሪዝም መስህብነት የማልማት ሥራ ሊከናወን ነው፡፡ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጂጌ (ዶ/ር) እና የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ዳግማዊ…

በማላዊ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የ85 ዓመቱ ፒተር ሙታሪካ አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማላዊ በተካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የ85 ዓመቱ የሀገሪቱ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ፒተር ሙታሪካ አሸንፈዋል፡፡ ከፈረንጆቹ 2014 እስከ 2020 ማላዊን የመሩት ፒተር ሙታሪካ በዘንድሮው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ 56 በመቶ ድምጽ በማግኘት ማሸነፋቸውን…

‎ለኢትዮጵያ መድን እግር ኳስ ክለብ የቡድን አባላት ሽልማት ተበረከተ

‎አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)‎ ለኢትዮጵያ መድን እግር ኳስ ክለብ የቡድን አባላት የእውቅናና ሽልማት መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ ክለቡ በአጠቃላይ ከ25 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን እንዲያሳካ ላስቻሉት ሁሉም…