በጀልባ መስጠም አደጋ የጠፉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለመታደግ ጥረት እየተደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማሌዢያ እና ታይላንድ ድንበር አቅራቢያ በደረሰ የጀልባ መስጠም አደጋ የጠፉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለመታደግ ጥረት እየተደረገ ነው፡፡
በአንድ ትልቅ ጀልባ መነሻቸውን ከማይናማር ቡቲዳንግ ከተማ ያደረጉ 300 ያህል ሰዎች ወደ ድንበር ሲደርሱ…