Fana: At a Speed of Life!

ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የተሰጠ ወቅታዊ መረጃ

በትናንትናው ዕለት በአዲስ አበባ ስታዲየም በሲዳማ ቡናና ወላይታ ዲቻ መካከል የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍጻሜ የእግር ኳስ ውድድር መካሄዱ ይታወሳል፡፡ ሁለቱን ክለቦች ለመደገፍ ከሀዋሳ፣ ከወላይታ ሶዶ እና ከአካባቢው የመጡ በርካታ ደጋፊዎች መካከል አለመግባባት በመፈጠሩ ጨዋታው በዝግ ስታዲየም እንዲካሄድ…

በአግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች የኃይል አቅርቦት እጥረትን ለመፍታት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቡሬ፣ ቡልቡላ እና ይርጋለም የተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ያለውን የኃይል አቅርቦት እጥረት ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡ በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢንዱስትሪ መሰረተ ልማትና ግብዓት ዘርፍ አማካሪ አቶ ዳንኤል ኦላኒ ለፋና ዲጂታል…

በከተሞች ዘመኑን የዋጀ የንጹሕ መጠጥ ውሃ አገልግሎት እንዲኖር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በከተሞች ዘመኑን የዋጀ የንጹሕ መጠጥ ውሃ አገልግሎት እንዲኖር በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፡፡ የክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ውሃ ቢሮዎች እንዲሁም የከተሞች ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት አመራሮች የንጹሕ መጠጥ ውሃን ይበልጥ…

በኢትዮጵያ ውስጥ ሃሳቡን ስለገለጸ የሚታሰር ሰው የለም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አሁን ላይ በኢትዮጵያ የስልጣን ፍላጎትን በሃይል ለመያዝ እቅድ አውጥቶና ተደራጅቶ ሲንቀሳቀስ እንዲሁም በሌሎች ወንጀሎች ላይ ሲሳተፍ እንጂ ሃሳቡን ስለገለጸ የሚታሰር ሰው የለም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ…

ብልጽግና ፓርቲ ኢትዮጵያውያንን በሰፈር ሳይከፋፍል አቅፎ የያዘና የተለየ እሳቤ ያለው ፓርቲ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ የተለየ እሳቤ ያለውና ኢትዮጵያውያንን በሙሉ በሰፈር ሳይከፋፍል አቅፎ የያዘ ፓርቲ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአራተኛው ክፍል እና በመጨረሻው ቃለ ምልልሳቸው የብልጽግና ፓርቲ ቁመናን…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዓለም የቁንጅና ውድድር 2ኛ ለወጣችው ሀሴት ደረጀ ሽልማት አበረከቱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በሕንድ ሃይድራባድ በተዘጋጀው የ'ሚስ ወርልድ' ዓለም አቀፍ የቁንጅና ውድድር 2ኛ ለወጣችው ሞዴል ሀሴት ደረጀ የወርቅ ሽልማት አበርክተዋል፡፡ በአዲስ አበባ "ሀገር እና ጥበብ ለኢትዮጵያ ማንሰራራት"…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከናይጄሪያዊው ባለሃብት አሊኮ ዳንጎቴ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከናይጄሪያዊው ባለሃብት አሊኮ ዳንጎቴ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ዛሬ ወንድሜን አሊኮ ዳንጎቴን ተቀብዬ አነጋግሬያለሁ ብለዋል። በውይይታቸውም…

የኢትዮጵያን የባሕር በር ጥያቄ ዓለም አቀፍ አጀንዳ ማድረግ ያስቻለ የዲፕሎማሲ ሥራ ተሰርቷል – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን የባሕር በር የማግኘት ጥያቄ ዓለም አቀፍ አጀንዳ ማድረግ ያስቻለ ስኬታማ የዲፕሎማሲ ሥራ ተሰርቷል አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ። ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 34ኛ መደበኛ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከስሎቬንያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከስሎቬንያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ናታሻ ፒሪክ ሙሳር ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መረጃ÷ ዛሬ ጠዋት ኢትዮጵያን እየጎበኙ ያሉትንና በስሎቬንያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት…

5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ሰኔ 7 ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር የፊታችን ሰኔ 7 ቀን 2017 ዓ.ም ይጀመራል፡፡ በውድድሩ የምዕራፍ 17፣ 18 እና 19 አሸናፊዎች እንዲሁም ምርጥ አራት ተሰናባቾች ዳግም ተመልሰው በአጠቃላይ 16 ተወዳዳሪዎች ይሳተፋሉ፡፡…