የሀገር ውስጥ ዜና ለሆሳዕና ከተማ ኮሪደር ልማት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው Melaku Gedif Mar 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሆሳዕና ከተማ ኮሪደር ልማትና ለሌሎች ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው። በመርሐ ግብሩ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)፣ የክልሉና የዞኑ ከፍተኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ መሬትን በመውረር የተከናወነ ግንባታ ላይ ርምጃ ተወሰደ Melaku Gedif Mar 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መሬት ባንክ የገባ መሬትን በመውረር በተከናወነ ግንባታ ላይ ርምጃ መውሰዱን የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 2 መሬት ባንክ የገባን 1ሺህ ካ.ሜ መሬት…
የሀገር ውስጥ ዜና ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የዓድዋ ድል ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ ምስረታን አበሠሩ Melaku Gedif Mar 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል ማይክሮ ፋይናንስ አክሲዮን ማህበር የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በተገኙበት በይፋ ተመስርቷል። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በዚህ ወቅት÷ከ2002 ዓ.ም ጀምሮ አክሲዮን ማህበር እንዲቋቋም ጥረት ሲደረግ…
Uncategorized ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ከ7 ሚሊየን ኩንታል በላይ ሲሚንቶ ለገበያ አቀረበ Melaku Gedif Mar 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ወደ ስራ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ እስካሁን 7 ሚሊየን ኩንታል ሲሚንቶ ለገበያ ማቅረቡን አስታውቋል፡፡ ፋብሪካው የገበያ ተደራሽነቱን ለማስፋትና በኮንስትራክሽን ዘርፍ ያለውን ተቀራርቦ የመስራት ባሕል ለማሳደግ ከዘርፉ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ቡና እና ሀዋሳ ከተማ አቻ ተለያዩ Melaku Gedif Mar 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ22ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና እና ሀዋሳ ከተማ ያለ ምንም ግብ በአቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ በሊጉ ከሶስት ተከታታይ ድል በኃላ ጨዋታቸውን በአቻ ውጤት ያጠናቀቁት ቡናማዎቹ በ33 ነጥብ 2ኛ ደረጃ ላይ…
ስፓርት በሊዝበን ግማሽ ማራቶን አትሌት ፅጌ ገብረሰላማ አሸነፈች Melaku Gedif Mar 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዛሬው ዕለት በፖርቹጋል ሊዝበን ከተማ በተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ፅጌ ገብረሰላማ አሸንፋለች፡፡ አትሌት ፅጌ ርቀቱን 1 ሰዓት 4 ደቂቃ ከ21 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል 329 ኪሎ ሜትር የመንገድ ግንባታ ተከናወነ Melaku Gedif Mar 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የመንገድ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ከመቼውም ጊዜ በላይ ትኩረት መሰጠቱን የክልሉ መንገድ ቢሮ አስታውቋል፡፡ የአማራ ክልል መንገድ ቢሮ ከዞን መምሪያዎች እና ባለ ድርሻ አካላት ጋር የ7 ወራት የሥራ አፈፃፀም ግምገማ እያካሄደ ነው።…
የሀገር ውስጥ ዜና በክልሉ ከ72 ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል ታቅዶ እየተሰራ ነው Melaku Gedif Mar 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመጪው ክረምት ከ72 ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል ታቅዶ እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን ገለጹ። አቶ አሻድሊ ሃሰን በአቡራሞ ወረዳ እየፈሉ ያሉ ችግኞችን እንዲሁም የአፈርና ውሃ ጥበቃ…
Uncategorized መንግስት ከለውጡ ማግስት ጀምሮ ችግሮችን በሰላም ለመፍታት ያለውን ጽኑ አቋም በተግባር አሳይቷል – አቶ መሐመድ እድሪስ Melaku Gedif Mar 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት ከለውጡ ማግስት ጀምሮ ችግሮችን በሰላም ለመፍታት ያለውን ጽኑ አቋም በተግባር ማሳየቱን የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ ገለጹ። ሚኒስትሩ መንግሥት ከለውጡ በፊት የነበሩ የፖለቲካ ስብራቶችን ለመጠገን፣ የትኛውም ፖለቲካዊ ችግር በውይይት…
የሀገር ውስጥ ዜና አገልግሎቱ ምንም አይነት አዲስ የታሪፍ ማሻሻያ አለመደረጉን አስታወቀ Melaku Gedif Mar 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከሚያዝያ ወር ጀምሮ አዲስ የታሪፍ ማሻሻያ ተግባራዊ ሊደረግ ነው በሚል የሚሰራጨው መረጃ ሃሰተኛ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ስለሆነም ከሚያዝያ ወር ጀምሮ የሚደረግ አዲስ የታሪፍ ማሻሻያ አለመኖሩን ነው ተቋሙ…