Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ክልልን ግብርና ማሸጋገር ሀገራዊ የብልጽግና ግብን ለማሳካት ትልቅ አቅም ነው  – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልልን ግብርና ማሸጋገር ሀገራዊ የብልጽግና ግባችንን ለማሳካት ትልቅ አቅም ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትሰስር ገጻቸው ÷ በዛሬው ዕለት የክልሉን ግብርና…

የመንገድ ትራፊክ አደጋ መረጃ የሚይዝ መተግበሪያ ወደ ሥራ ገባ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንገድ ትራፊክ አደጋ መረጃ አያያዝ ሥርዓት መተግበሪያ ተጠናቅቆ ወደ ሥራ መግባቱ ተገለፀ፡፡ መተግበሪያው ወደ ሥራ መግባቱን የፌዴራል ፖሊስ እና የመንገድ ደህንነትና መድህን ፈንድ አገልግሎት በጋራ በሰጡት መግለጫ ነው ያስታወቁት። የትራፊክ…

 ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) መንግሥት ለሀገር በቀል ዕሴቶች ትኩረት መስጠቱን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ለሀገር በቀል ዕሴቶች ትኩረት ሰጥቶ ለዓለም እንዲተዋወቁ እየሠራ መሆኑን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ 72ኛውን የቦረና አባ ገዳ የስልጣን ርክክብ ሥነ-ሥርዓት…

የመደመር ዕሳቤን መሠረት በማድረግ አንድነትን ማጠናከር እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎የመደመር ዕሳቤ እና የብልጽግና መርሆዎችን መሠረት በማድረግ ውስጣዊ አንድነታችንን ማጠናከር አለብን ሲሉ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) ተናገሩ። ‎‎የጎፋ እና ኦይዳ ሕዝብ የአንድነትና…

በማይናማር በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 32 ኢትዮጵያዊያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማይናማር በእገታ እና በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 32 ኢትዮጵያዊያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው÷ በህንድ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጋር በመተባበር ወደ ታይላንድ ከተሻገሩ 133 ኢትዮጵያዊያን መካከል…

ከተረጂነት ለመላቀቅ የተጀመሩ ሀገራዊ ጥረቶች እንዲሳኩ ርብርብ እየተደረገ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከተረጂነት ለመላቀቅ የተጀመሩ ሀገራዊ ጥረቶችን ማሳካት የሚያስችል ርብርብ እየተደረገ እንደሚገኝ የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች ገለጹ። የብልጽግና ፓርቲ የ2017 በጀት ዓመት የሰባት ወራት የንቅናቄ ሥራዎች ግምገማ መድረክ አካሂዷል። ከተረጂነት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የስካይ ዊን ኤሮኖቲክስ ኢንዱስትሪን መረቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የስካይ ዊን ኤሮኖቲክስ ኢንዱስትሪን መረቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፤ ከጥቂት ዓመታት በፊት በሀገር ውስጥ ድሮን ስለማምረት ማሰብ የማይታሰብ ነበር ብለዋል፡፡…

ቻይና የኢትዮጵያ የምንጊዜም የልማት አጋር ናት- አምባሳደር ተፈራ ደርበው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና የኢትዮጵያ የምንጊዜም የልማት አጋር ናት ሲሉ በቤጂንግ የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው ገለፁ፡፡ የኢትዮጵያ እና ቻይና ግንኙነት በጋራ ተጠቃሚነት እና እድገት መርህ ላይ የተመሰረተ መሆኑንም ነው አምባሳደሩ ያረጋገጡት፡፡ ሀገራቱ…

 በሶማሌ ክልል የፖለቲካ ምኅዳሩን ለማስፋት በተሰጠው ትኩረት ከፍተኛ መሻሻል መምጣቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፤ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል የፖለቲካ ምኅዳሩን ለማስፋት በተሰጠው ትኩረት ከፍተኛ መሻሻል መምጣቱን የሶማሌ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ መሀመድ ሻሌ (ኢ/ር) ገለጹ። በክልሉ አስተማማኝ ሰላም ከማስፈን ባሻገር የፖለቲካ ምኅዳሩን ለማስፋት…

የወንጀል ቅጣት አወሳሰን ረቂቅ መመሪያ ለተመሳሳይ ወንጀሎች ተቀራራቢ ውሳኔ ማሳለፍ ያስችላል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በወንጀል ቅጣት አወሳሰን ላይ የተዘጋጀው ረቂቅ መመሪያ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለተመሳሳይ ወንጀሎች ተቀራራቢ ውሳኔ ማሳለፍ የሚያስችል መሆኑን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ። በተሻሻለው የወንጀል ቅጣት አወሳሰን ረቂቅ መመሪያ ላይ የቅጣት…