ኢጋድ በቀጣናው ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ ከሃይማኖት ተቋማት ጋር በትብብር እንደሚሰራ ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 ዓ.ም (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣናው ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ከሃይማኖት ተቋማት ጋር በትብብር እንደሚሰራ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) አስታውቋል፡፡
የኢጋድ ዋና ጸሃፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ከኢጋድ አባል ሀገራት የሃይማኖት…