የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ብሄራዊ ጥቅማችንን ለማረጋገጥ ወደ ኋላ የሚጎትተን ነገር እንደሌለ ማሳያ ነው
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅሟን ለማረጋገጥ ወደ ኋላ የሚጎትታት ነገር እንደሌለ ያሳየንበት ነው አሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴዔታ ከበደ ዴሲሳ።
ሚኒስትር ዴዔታው እንዳሉት ÷ ዓባይን…