ስፓርት አርሰናል የጋብሬል ማግሀሌስን ውል አራዘመ ዮሐንስ ደርበው Jun 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል የተከላካይ ስፍራ ተጫዋቹን ጋብሬል ማግሀሌስን ውል እስከ ፈረንጆቹ 2029 ማራዘሙን ይፋ አድርጓል፡፡ ብራዚላዊው የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ጋብሬል ማግሀሌስ ከአምስት ዓመት በፊት ከሊል ወደ አርሰናል መቀላቀሉ ይታወሳል፡፡ ማግሀሌስ…
የሀገር ውስጥ ዜና የስሎቬኒያ ፕሬዚዳንት በኢትዮጵያ የነበራቸውን ጉብኝት አጠናቀቁ ዮሐንስ ደርበው Jun 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የስሎቬኒያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ናታሻ ፒሪክ ሙሳር በኢትዮጵያ የነበራቸውን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አጠናቅቀው ወደሀገራቸው ተመለሱ፡፡ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላ ማረፊያ ተገኝተው ሽኝት አድርገውላቸዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በጎንደር እየተከበረ ነው ዮሐንስ ደርበው Jun 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በጎንደር ከተማ በተለያዩ ሀይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። በዓሉ ሶላት እና ተክቢራን ጨምሮ በተለያዩ ኃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓት ሲከበር የእስልምና እምነት ተከታዮች፣…
የሀገር ውስጥ ዜና ዒድ አል አድሃን በመደጋገፍ ማክበር ይገባል ዮሐንስ ደርበው Jun 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው ዓመተ ሂጅራ ዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በጋምቤላ ከተማና አካባቢዋ በሕዝበ ሙስሊሙ ዘንድ እየተከበረ ነው። የጋምቤላ ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሁሴን ካዩራ እንዳሉት፤ በዓሉን ስናከብር አቅመ ደካሞችን…
የሀገር ውስጥ ዜና በአፋር ክልል የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ የሚወስዱ ተማሪዎች ዮሐንስ ደርበው Jun 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል ከ44 ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ 4 ሺህ 893 ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ይወስዳሉ፡፡ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ሁመድ አብደላ ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት፤ በአጠቃላይ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ከሚወስዱት መካከል…
የሀገር ውስጥ ዜና ሕዝበ ሙስሊሙ ለሀገር ሰላም እና አንድነት መትጋት ይጠበቅበታል ዮሐንስ ደርበው Jun 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው ዓመተ ሂጅራ ዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሐዋሳ እየተከበረ ነው፡፡ ሕዝበ ሙስሊሙ በሚሊኒየም ዐደባባይ በመሰባሰብ የሶላት ሥነ-ሥርዓት አከናውኗል፡፡ የሲዳማ ክልል የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ አብዱል…
የሀገር ውስጥ ዜና በሶማሌ ክልል የዒድ አል አድሃ በዓል እየተከበረ ነው ዮሐንስ ደርበው Jun 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው ዓመተ ሂጅራ የዒድ አል አድሃ በዓል በሶማሌ ክልል የእስልምና እምነት ትዕዛዛትን በማከናወን እየተከበረ ነው፡፡ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት አመራሮች፣ የእልምና እምነት አባቶች እና…
የሀገር ውስጥ ዜና የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በጅማ እየተከበረ ነው ዮሐንስ ደርበው Jun 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅማ ከተማ 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ነው። በከተማዋ የሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች ከማለዳው ጀምሮ የዒድ ሶላት በሚከናወንባቸው ስፍራዎች በመሰባሰብ ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሐረሪ ክልል እየተከበረ ነው ዮሐንስ ደርበው Jun 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሐረሪ ክልል በተለያዩ ሀይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። በክልሉ በገጠርና ከተማ ወረዳዎች የሚገኙ የእምነቱ ተከታዮች ከማለዳው ጀምሮ ሐረር ከተማ ወደሚገኘው…
የሀገር ውስጥ ዜና በደቡብ ወሎ ዞን የተለያዩ ከተሞች የዒድ አል አድሃ በዓል እየተከበረ ነው ዮሐንስ ደርበው Jun 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን የተለያዩ ከተሞች የ1 ሺህ 446ኛው ዓመተ ሂጅራ የዒድ አል አድሃ በዓል እየተከበረ ነው፡፡ በደሴ ከተማ የሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች በሆጤ ስታዲየም በጋራ የሶላት ሥነ-ሥርዓት አከናውነዋል፡፡ እንዲሁም በኮምቦልቻ…