Fana: At a Speed of Life!

የተባበሩት መንግሥታት ሰብዓዊ መብትን በማስቀደም ሽብርተኝነትን መዋጋት እንደሚገባ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሰብዓዊ መብትና ለሕግ የበላይነት ቅድሚያ በመስጠት ሽብርተኝነትን የሚያባብሱ መሰረታዊ ሁኔታዎችን እልባት መስጠት እንደሚገባም የተባበሩት መንግሥታት ምክትል ዋና ፀሐፊ አሚና መሃመድ አሳሰቡ። ምክትል ዋና ፀሐፊዋ በፀጥታው ምክር ቤት ጉባዔ ላይ…

አቶ አሕመድ ሺዴ ከእስያ መሰረተ ልማት እና ኢንቨስትመንት ባንክ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ከቻይና ጉብኝታቸው ጎን ለጎን ከእስያ መሰረተ ልማት እና ኢንቨስትመንት ባንክ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያዩ፡፡ በዚሁ ወቅትም በኢትዮጵያ ምቹ የኢንቨስትመንት ሁኔታ መኖሩን ሚኒስትሩ አስረድተዋል፡፡ በመንግሥት…

203 የዐይን ብሌን ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በያዝነው የበጀት ዓመት መጀመሪያ አጋማሽ 203 የዐይን ብሌን መሰብሰቡን የኢትዮጵያ ደም እና ኅብረ-ኅዋስ ባንክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በቅርቡ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የዐይን ባንክ ለመክፈት የሚያስችል ዝግጅት መጠናቀቁን…

ከ100 ሚሊየን ብር በሚልቅ ወጪ የቅርስ ጥገናና ጥበቃ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በያዝነው የበጀት ዓመት ከ100 ሚሊየን ብር በሚልቅ ወጪ ላይ የ20 ቅርሶች ጥገናና እንክብካቤ ሥራ ለማከናወን ታቅዶ የተግባር ሥራዎች እየተከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ከእነዚህ ቅርሶች መካከል እጅግ የተከበሩ የዓለም…

ሕብረቱ የአህጉሪቱን ተሰሚነት ለማሳደግ የፋይናንስ አቅሙን ማጠናከር አለበት ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ሕብረት የአህጉሪቱን ተሰሚነት ለማሳደግ የፋይናንስ አቅሙን ማጠናከር ይጠበቅበታል ሲሉ የዘርፉ ባለሙያዎች ገለጹ፡፡ የአባል ሀገራቱ ብቁ የፋይናንስ ምንጭ አለመሆን ለሕብረቱ ሉዓላዊነት መጣስ ምክንያት እየሆነ መምጣቱን ምሁራኑ አመላክተዋል፡፡…

አንድ ሩጫ ሁለት ክብረ በዓላት – ዘላቂ ክብር የ5ኪሎ ሜትር ሩጫ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አንድ ሩጫ ሁለት ክብረ በዓላት - ዘላቂ ክብር በሚል የ5 ኪሎ ሜትር ሩጫ በጎንደር ከተማ ተካሂዷል። ሩጫው የተካሄደው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ 70ኛ ዓመትና የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 100ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት…

ፕሬዚዳንት ታዬ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን የጋምቢያ አምባሳደር አሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን በኢትዮጵያ የጋምቢያ አምባሳደር ጃይናባ ጃግኔን አሰናበቱ፡፡ በኢትዮጵያ እና ጋምቢያ መካከል ያለው ግንኙነት በማጠናከር ረገድ አምባሳደሩ ላበረከቱት ሚና ፕሬዚዳንቱ አመሥግነዋል፡፡…

በትራፊክ አደጋ ልጆቿን ወደ ትምህርት ቤት ስትሸኝ የነበረች እናትን ጨምሮ የ3 ሰዎች ሕይዎት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአዲስ አበባ ወደ ደብረ ብርሃን ሲጓዝ የነበረ የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪ ጠባሴ አካባቢ ሲደርስ መንገድ ስቶ በመውጣቱ የሦስት እግረኞችን ሕይዎት ቀጠፈ፡፡ ዛሬ ጠዋት 1 ሠዓት ከ30 ላይ በደረሰው የትራፊክ አደጋ÷ ልጆቿን ወደ ትምህርት ቤት ስትሸኝ…

የአፈር ማዳበሪያ ወደ ትግራይ ክልል እየተጓጓዘ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፌዴራል መንግሥት ለ2017/18 የምርት ዘመን የተገዛ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ትግራይ ክልል እየተጓጓዘ መሆኑን በክልሉ ጊዜያዊ አሥተዳደር የእርሻና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ አስታወቀ። ለቀጣይ የምርት ዘመን ለክልሉ 1 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ…

ከብልሹ አሠራር ጋር በተያያዘ በ73 ሠራተኞች ላይ ርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሌብነትና ብልሹ አሠራርን ለመከላከል ባለፉት ሥድስት ወራት በተከናወነ ሥራ በ73 ሠራተኞች ላይ አሥተዳደራዊ ርምጃ መውሰዱን የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ አሥተዳደራዊ ርምጃ ከተወሰደባቸው መካከል 25 በከባድ እና…