Fana: At a Speed of Life!

በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከ4 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ባለፉት ስድስት ወራት ከ4 ቢሊየን ብር በላይ ተሰብስቧል አለ የአስተዳደሩ ገቢዎች ባለስልጣን፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አብዱሰላም መሀመድ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ በተያዘው በጀት አመት በከተማ አስተዳደሩ ገቢን በተገቢው…

አጠቃላይ ሪፎርሞች እያንዳንዱ ዜጋ በቅርብ ርቀት የሚመለከተው ውጤት አምጥተዋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘርፍ እና በማክሮ ደረጃም የመጡት አጠቃላይ ለውጦች እያንዳንዱ ዜጋ በቅርብ ርቀት የሚመለከተው ውጤት እያመጡ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቁልፍ የመንግሥት ፋይናንስና ሌሎች የዘርፉ ተቋማትን ያሰባሰበው…

130 ሚሊየን ሕዝብ መሸከም የሚችል አውድ ለመፍጠር ተቋማት ግንባታ ላይ ሰርተናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 130 ሚሊየን ሕዝብ መሸከም የሚችል አውድ ለመፍጠር ተቋማት ግንባታ ላይ ትኩረት ሰጥተን ሰርተናል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቁልፍ የመንግሥት ፋይናንስና ሌሎች የፋይናንስ ዘርፍ ተቋማትን ያሰባሰበው ‘የፋይናንስ…

የጥምቀት በዓል የከተማችን የድምቀት ምንጭና የዓለም ሀብት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥምቀት በዓል የከተማችን አንዱ የድምቀት ምንጭ እና የዓለም ሀብት ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ የጥምቀት በዓል ሃይማኖታዊ እሴቱን ጠብቆ ፍፁም ባማረ መልኩ እንዲከበር ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን…

ሀዲያ ሆሳዕና ምድረ ገነት ሽረን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 15ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ሀዲያ ሆሳዕና ምድረ ገነት ሽረን 3 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ቀን 10 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የሀዲያ ሆሳዕናን ግቦች ብሩክ በየነ በፍጹም ቅጣት ምት፣…

ነገሌ አርሲ እና ወላይታ ድቻ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ15ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ነገሌ አርሲ እና ወላይታ ድቻ 1 ለ 1 አቻ ተለያይተዋል። ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የነገሌ አርሲን ግብ ገ/መስቀል ዱባለ…

የተቀናጀ አመራርና የሕዝብ ንቅናቄ የማይፈታው የልማት ጥያቄ የለም – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተቀናጀ አመራርና የሕዝብ ንቅናቄ ካለ የማይታለፍ ተራራ፣ የማይፈታ የልማት ጥያቄ የለም አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የዋና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አደም ፋራህ። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሆሳዕና ከተማ የ2018 በጀት ዓመት የፓርቲ…

ጥምቀትን በጎንደር ሐይማኖታዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ ለማክበር ዝግጅት ተጠናቅቋል – ብጹዕ አቡነ ዮሐንስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥምቀት በዓልን በጎንደር ሐይማኖታዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቅቋል አሉ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ዮሐንስ። ብጹዕ አቡነ ዮሐንስ በዓሉን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ፥ ጥምቀት ኢየሱስ…

በመዲናዋ የጥምቀት በዓል በሚከበርባቸው አካባቢዎች የጽዳት ዘመቻ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የከተራ እና የጥምቀት በዓል በሚከበርባቸው አካባቢዎች የጽዳት ዘመቻ ተካሂዷል። በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በማይዳሰሱ ቅርሶች የተመዘገበው የጥምቀት በዓል በድምቀት እንዲከበር ለማስቻል…

የሐይማኖት ተቋማት ሰላምና አንድነት ለሀገረ መንግሥት ግንባታ ምሰሶ ነው – ተስፋዬ ቤልጅጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐይማኖት ተቋማት ሰላምና አንድነት ለሀገረ መንግሥት ግንባታ ምሰሶ ነው አሉ የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ ቤልጅጌ (ዶ/ር)። ሚኒስትሩ ይህን ያሉት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በጎፋ እና ባስኬቶ ሀገረ ስብከት መካከል…