መንግሥት በየደረጃው የሚታዩ የአገልግሎት ጉድለቶችን ለማረም እየሠራ ነው – ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት በየደረጃው የሚታዩ የአገልግሎት ጉድለቶችን ለማረም እየሠራ ነው አሉ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)።
በአማራ ክልል ባሕር ዳር ከተማ የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት በዛሬው ዕለት ሥራ ጀምሯል።
ፍጹም አሰፋ…