Fana: At a Speed of Life!

ምርጫ ዴሞክራሲን ለማጽናትና ቅቡልነት ያለውን መንግሥት ለመመስረት ወሳኝ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምርጫ ዴሞክራሲን ለማጽናትና ቅቡልነት ያለውን መንግሥት ለመመስረት ወሳኝ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በባሕርዳር ምርጫ ክልል ህዳሴ ምርጫ ጣቢያ (02-1) ተገኝተው ድምፃቸውን በሰጡበት ወቅት÷…

የኢትዮጵያን ሕዝብ በትናንሽ ፕሮፓጋንዳ ሸብረክ ማድረግ አይቻልም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ሥርዓትና መንግሥት የምታውቅ ጥንታዊ ሀገር ሕዝብን በትናንሽ ፕሮፓጋንዳ ሸብረክ ማድረግ አይቻልም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምፅ በሰጡበት ወቅት እንዳሉት÷ የሀገሪቱ ሕዝብ…

በማለዳ ወጥቼ ድምጽ የሰጠሁት ለሀገሬና ለመጪው ትውልድ የተሻለ ነገር ስለምመኝ ነው – የ80 ዓመቱ አዛውንት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "በማለዳ ወጥቼ ድምጽ የሰጠሁት ለሀገሬና ለመጪው ትውልድ የተሻለ ነገር ስለምመኝ ነው" አሉ የ80 ዓመቱ አዛውንት አቶ ፍቃዱ መኮንን። በማለዳ በሄርማታ መዋዕለ ሕፃናት ምርጫ ጣቢያ ተገኝተው ድምፃቸውን የሰጡት የ80 ዓመቱ አዛውንት አቶ ፍቃዱ፤…

የኬንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ከአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኬንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት እና የአፍሪካ ሕብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪ ኡሁሩ ኬንያታ ከአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀመንበር አምባሳደር ሰልማ ማሊካ ሀዳዲ ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ በኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ እና በአጠቃላይ የአፍሪካ…

በምርጫ ካርዳችን ለሀገርና ሕዝብ የሚበጀውን ፓርቲ ለመምረጥ በጉጉት እየጠበቅን ነው – የባቱና አሰላ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ‎የሚወክለንን ፓርቲ ለመምረጥ የምርጫ ቀኑን በጉጉት እየጠበቅን ነው አሉ የባቱ እና አሰላ ከተማ ነዋሪዎች። ‎ ነዋሪዎቹ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ ‎7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሀገሪቱን ነፃነትና መልካም ስም ከማስፈን…

መቐለ 70 እንደርታ እና ባሕር ዳር ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛው ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር መቐለ 70 እንደርታ እና ባሕር ዳር ከተማ ያለ ምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል። ቀን 10 ሰዓት ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የተደረገው የመቐለ 70 እንደርታ እና የባሕር ዳር ከተማ…

የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የፍጻሜ ተፋላሚዎቹ አሰላለፍ ይፋ ሆኗል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የፍጻሜ ተፋላሚዎች ፒኤስጂ እና አርሰናል አሰላለፋቸውን ይፋ አድርገዋል፡፡ በዚህም አርሰናል ራያ፣ ማጋሌስ፣ ሳሊባ፣ ሂንካፔ፣ ሞስኬራ፣ ራይስ፣ ሊዊስ ስኬሊ፣ ኦዴጋርድ፣ ሳካ፣ ሃቨርትዝ እና ትሮሳርድን ቋሚ በማድረግ…

በድምጻችን በቀጣይ የሚወክለንን ፓርቲ ለመምረጥ ዝግጁ ነን – የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለሚበጃቸው ፓርቲ ድምጽ ለመስጠት ዝግጁ ነን አሉ። ነዋሪዎቹ የምርጫ ካርድ ማውጣት በተጀመረበት የመጀመሪያ ቀናት ወደ ምርጫ ጣቢያዎቻቸው በማቅናት…

በጋምቤላ ክልል ሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች የድምፅ መስጫ ቁሳቁስ ተረከቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ መስጫ ቁሳቁስ ወደ ሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች ሙሉ በሙሉ ተደራሽ መደረጉ ተመላክቷል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የጋምቤላ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ታጠቅ ተፈራ እንዳሉት÷ ከትላንት ጀምሮ…

በጎማ 2 ምርጫ ክልል የምርጫ ቁሳቁስ ሥርጭት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎማ 2 ምርጫ ክልል ስር በሚገኙ ምርጫ ጣቢያዎች የቁሳቁስ ሥርጭት ተጠናቅቋል አለ የምርጫ ክልሉ ጽሕፈት ቤት። የምርጫ ክልሉ ጽ/ቤት ኃላፊ ባሻዬ መስፍን ፥ በምርጫ ክልሉ በአጠቃላይ 87 የምርጫ ጣቢያዎች መኖራቸውን እና የምርጫ ቁሳቁስ ወደ…