Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

ዳሸን ባንክ 40 ሚሊየን ዶላር የንግድ ፋይናንስ ዋስትና ብድር አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ ለዳሸን ባንክ 40 ሚሊየን ዶላር የንግድ ፋይናንስ ዋስትና ብድር ማጽደቁን አስታውቋል፡፡ የብድር ስምምነቱ በአኅጉራዊና በዓለም አቀፍ ደረጃ የንግድ አገልግሎቶችን ለማስፋፋት የጎላ ሚና እንዳለው የገለጹት የዳሽን ባንክ ዋና…

ከ5 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሃብቶች ወደ ሥራ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ከ5 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ 88 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ወደ ሥራ መግባታቸውን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ፕሮጀክቶቹ የተሰማሩትም በግብርና፣…

በአቶ አህመድ ሺዴ የተመራው ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ የዕዳ አያያዝ ሂደት ዙሪያ ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ የዕዳ አያያዝ ሂደት ዙሪያ ከEurobond Holders ጋር ተወያይቷል። የ2025 የዓለም ባንክ እና የዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋም የፀደይ ስብሰባ ላይ…

ኢትዮጵያና የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ በልማት ትብብር ላይ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ ምክትል ፕሬዝዳንት አምበሮይስ ፋዮሌ ጋር በልማትና ኢንቨስትመንት ትብብር ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል። የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እና ማህበራዊ እድገት…

ዓለም ባንክ የኢትዮጵያ የልማት ግቦችን ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም ባንክ የኢትዮጵያ መንግስት ተግባራዊ ያደረገውን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያና ተግባራዊ ለማድርግ ያሳየውን ቁርጠኝነት አድንቋል፡፡ በገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ የተመራ ከፍተኛ የፋይናንስ ልዑክ ከዓለም ባንክ የኦፕሬሽን ክፍል ማኔጂንግ…

በአማራ ክልል 345 አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ወደ ታዳጊና መካከለኛ ባለሃብትነት ተሸጋገሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ባለፉት የለውጥ ዓመታት በተደረገላቸው ድጋፍ ከ517 ሚሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ወደ ታዳጊና መካከለኛ ባለሃብትነት መሸጋገራቸውን የክልሉ ሥራና ስልጠና ቢሮ ገለፀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ…

በአማራ ክልል ከ139 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ መገኘቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ባለፉት 9 ወራት ከ139 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ መገኘቱን የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቋል። የቢሮው ምክትል ቢሮ ኃላፊ ዮሐንስ አማረ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ269 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ…

በቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚክ ዞን በተመረተ የህክምና ተኪ ምርት 14 ሚሊየን ዶላር ማዳን ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቂሊንጦ ፋርማሲዩቲካል ልዩ ኢኮኖሚ ዞን በተመረተ የህክምና ተኪ ምርት ከውጭ ለግዥ የሚወጣውን 14 ሚሊየን ዶላር ማዳን መቻሉ ተገለጸ። በቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን ዋና ሥራ አስኪያጅ ቶሎሳ በዳዳ በልዩ የኢኮኖሚክ ዞን 23 ኩባንያዎች የለማ መሬት…

የብድር አያያዝ ውሎችና ሁኔታዎችን በተመለከተ ግልፅ አሰራርን የበለጠ ማጎልበት ይገባል – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተበዳሪው ሀገር እና በአበዳሪዎች ኮሚቴ መካከል የብድር አያያዝ ውሎችና ሁኔታዎችን ይፋ በማድረግ ግልፅ አሰራርን የበለጠ ማጎልበት እንደሚገባ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ገለጹ። የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በዋሽንግተን ዲሲ…

የቻይና አየር መንገዶች ወደ ኢትዮጵያ የበረራ አገልግሎት ሊሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለት የቻይና አየር መንገዶች በፈረንጆቹ 2025 መጨረሻ ወደ ኢትዮጵያ የበረራ አገልግሎት ለመጀመር ማቀዳቸውን አስታወቁ፡፡ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ጌታቸው መንግሥቴ በቻይና ባለሀብቶች ከተያዙ አፍሪካን ወርልድ እና…