ጤና ሚኒስቴር ለኦቶና ሆስፒታል ከ55 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስቴር በቅርቡ በእሳት አደጋ ከፍተኛ ውድምት ለደረሰበት ኦቶና ሆስፒታል ከ38 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል።
ድጋፉን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ለሆስፒታሉ አመራሮች በዛሬው ዕለት…
ኤች አይ ቪ/ኤድስን ለመከላከል የሚሰሩ ስራዎች…
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር የኤች አይ ቪ/ኤድስ ስርጭትን ለመከላከል የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ ናቸው አለ።
በሚኒስቴሩ የኤች አይ ቪ/ኤድስ መከላከል እና መቆጣጠር መሪ ስራ አስፈፃሚ ፍቃዱ ያደታ እንዳሉት÷ በተለያዩ መንገዶች የተከናወኑ የቫይረሱን ስርጭት…
ኢትዮጵያ እና ቻይና በዓለም አቀፍ መድረክ ትብብራቸው የበለጠ ውጤታማ ሆኗል – ፕሬዚዳንት ታዬ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ቻይና በዓለም አቀፍ መድረክ ትብብራቸው የበለጠ ውጤታማ እየሆነ መጥቷል አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ።
የ2025 የቻይና የህክምና በጎ ፈቃደኞች የአፍሪካ በጎ አድራጎት ተልዕኮና አለም አቀፍ የህክምና በጎ ፈቃደኞች…
ትኩረት የሚሻው የሚዛን ቴፒ ማስተማሪያ ሆስፒታል ደም እጥረት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚዛን ቴፒ ማስተማሪያ ሆስፒታል ባጋጠመው የደም እጥረት ምክንያት ለደንበኞች ተገቢውን ህክምና ለመስጠት አልቻልኩም አለ፡፡
ሆስፒታሉ ለቤንች ሸኮ እና አጎራባች ዞኖች እንዲሁም ከጋምቤላ ክልል ለሚመጡ ታካሚዎች አገልግሎት እየሰጠ የሚገኝ ሲሆን÷…
የክልሉ ማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድኅን አባላት ቁጥር 421 ሺህ ደረሰ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ጤና ቢሮ በክልሉ የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድኅን አባላትን ቁጥር ከ421 ሺህ በላይ ሆኗል አለ።
የቢሮው ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በ2017 በጀት ዓመት የማህበረሰብ አቀፍ ጤና…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጤና መድኅን ተጠቃሚዎች ቁጥር 4 ነጥብ 2 ሚሊየን ደረሰ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድኅን ተጠቃሚዎች ቁጥር ከ4 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ሆኗል።
የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ማህበረሰቡ የጤና መድኅን ሽፋን እንዲኖረው የተሰራው ስራ ውጤት…
ከ121 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የዋካ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ለአገልግሎት ክፍት ሆነ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ዳውሮ ዞን በ121 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የዋካ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።
በሆስፒታሉ ምረቃ ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)…
በክልሉ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በጤናው ዘርፍ ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ ይሰራል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በጤናው ዘርፍ ከ1 ሚሊየን 200 ሺህ በላይ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ለማድረግ ይሰራል።
የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትልና የህክምና አገልግሎት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ምትኩ ታመነ…
በኦሮሚያ ክልል የወባ ስርጭትን ለመግታት በትኩረት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ በክልሉ የወባ ስርጭትን ለመግታት በትኩረት እየተሰራ ነው አለ፡፡
በቢሮው የበሽታ መከላከል ዳይሬክተር አቶ ደረጀ አዱኛ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ ለበሽታው ተጋላጭ የሆኑ ዞኖችን በመለየት የቅድመ መከላከል ስራ እየተሰራ…
የእንስሳትን ጤና በማሻሻል የዘርፉን ጠቀሜታ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንስሳትን ጤና በማሻሻል የዘርፉን ጠቃሜታ ይበልጥ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡
በሚኒስቴሩ እንስሳትና ዓሳ ሃብት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ የዳልጋና ጋማ ከብቶች…