60 በመቶ የካንሰር ሕክምና ወጪ የሚሸፈነው በመንግሥት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 60 በመቶ የሚሆነው የካንሰር ሕክምና ወጪ የሚሸፈነው በመንግሥት ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ…
የየም ባህላዊ መድኃኒቶች ለቀማ “ሳሞ ኤታ”
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር በቀል እውቀቶችን በጥቅም ላይ ለማዋል እየተሰራ ነው አለ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር።
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የየም ብሔረሰብ ባህላዊ መድኃኒቶች ለቀማ "ሳሞ ኤታ" በቦር ተራራ ላይ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል።
የባህልና ስፖርት…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ታላሚ ተኮር የማካካሻ ክትባት …
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች ለሆኑ ሕጻናት ታላሚ ተኮር የተቀናጀ ማካካሻ ክትባት በዘመቻ እየተሰጠ ነው።
በክልሉ ጤና ቢሮ የእናቶች እና ሕጻናት ጤናና ሥርዓተ ምግብ አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ ተስፋዬ ሌጂሶ ለፋና…
ከ13 ሚሊየን በላይ የመኝታ አጎበር…
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት ከ13 ሚሊየን በላይ የመኝታ አጎበር ለሕብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ እየተሠራ ነው።
በጤና ሚኒስቴር የበሽታ መከላከልና መቆጣጠር ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዶ/ር ሕይወት ሰለሞን ለፋና ፖድካስት እንዳሉት÷ ባለፉት ሶስት ወራት 3…
ኢትዮጵያ ጠንካራ የጤና ሥርዓትን ለመገንባት በትኩረት እየሰራች ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የተሳተፉበት ጥራት ያለውን የጤና አገልግሎት መስጠት የሚያስችል የውይይት መድረክ በዓለም ባንክ እና የዓለም ጤና ድርጅት አዘጋጅነት ተካሂዷል፡፡
ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት÷ ኢትዮጵያ የጤና ዘርፉን ለማሻሻልና ጠንካራ…
ኢትዮጵያ ለአፍሪካ የኅብረተሰብ ጤና እድገት ያላት የመሪነት ሚና የሚደነቅ ነው – ጋቪ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ የኅብረተሰብ ጤና አገልግሎት እንዲሻሻል ያላት የመሪነት ሚና የሚደነቅ ነው አለ ዓለም አቀፉ የክትባቶች ጥምረት (ጋቪ)፡፡
የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከዓለም አቀፉ የክትባቶች ጥምረት (ጋቪ) ዋና ስራ አስፈጻሚ ሳኒያ ኒሽታር…
ዲጂታላይዝ የተደረገው የመድኃኒት አቅርቦት ሥርዓት…
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት አሰራር ሒደትን ዲጂታላይዝ ማድረግ ተችሏል አለ የጤና ሚኒስቴር፡፡
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት 7ኛው ሀገር አቀፍ የመድኃኒት አቅርቦት ሰንሰለት ዓመታዊ ጉባዔ እየተካሄደ ነው፡፡…
በአፋር ክልል የእናቶችና ህጻናት ጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማሻሻል …
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፋር ክልል ጤና ቢሮ የእናቶች እና ህጻናት ጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማሻሻል በትኩረት እየተሰራ ነው አለ፡፡
ቢሮው በእናቶች፣ ህጻናት እና አፍላ ወጣቶች ጤና አገልግሎት ዘርፍ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ አፈጻጸምና ቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ…
የወባ በሽታ መከላከያ ክትባት ተደራሽነትን ለማስፋት እየተሰራ ነው – ጤና ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር የወባ በሽታ መከላከያ ክትባት በሀገር አቀፍ ደረጃ በሁሉም አካባቢዎች ተደራሽ እንዲሆን እየተሰራ ነው አለ፡፡
በሚኒስቴሩ የበሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር መሪ ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ህይወት ሰለሞን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት፥…
ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመከላከል የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመከላከል የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ አለ ጤና ሚኒስቴር።
የዓለም የልብ ቀን "አንድም የልብ ምት አታምልጠን" በሚል መሪ ሃሳብ ዛሬ በአዲስ አበባ በተለያዩ ሁነቶች ተከብሯል።
በእለቱም የኢትዮጵያ የልብ…