ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስን መቆጣጠሯ የድንገተኛ ወረርሽኝ መከላከል አቅሟን ያሳያል – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስን የተቆጣጠረችበት መንገድ ድንገተኛ የበሽታ ሥርጭትን የመከላከል አቅሟን የሚያሳይ ነው አሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ።
የኢትዮጵያ ድንገተኛ የማሕበረሰብ ጤና አደጋ ፈጣን ምላሽና አመራር ስኬቶች…
ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረች
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስ በሽታን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠር ተችሏል አለ የጤና ሚኒስቴር፡፡
የኢትዮጵያ ድንገተኛ የማሕበረሰብ ጤና አደጋ ፈጣን ምላሽና አመራር ስኬቶች እንዲሁም የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ቁጥጥር ማብሰሪያ መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡…
የጤና ዘርፍ ሠራተኞች የማህበራዊ ጤና መድኅን አገልግሎት ተጠቃሚ ሆኑ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ዘርፍ ሠራተኞችና ቤተሰቦቻቸውን ተጠቃሚ የሚያደርግ የማህበራዊ ጤና መድህን አገልግሎት ትግበራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡
የኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ተስፋዬ ወርቁ እንዳሉት ÷ጤናማና አምራች ዜጋ በመፍጠር…
በሕብረተሰብ ጤና ላይ ጉዳት ሊያስከትሉ በሚችሉ የጨው ምርቶች ላይ ርምጃ ተወሰደ
አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕብረተሰብ ጤና ላይ ጉዳት ሊያስከትሉ በሚችሉ ከ13 ሺህ ኩንታል በላይ የጨው ምርቶች ላይ ርምጃ ወስጃለሁ አለ የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን።
የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ነጋሽ ስሜ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት፥ ተቋሙ ከብሔራዊ…
በሶማሌ ክልል የሕክምና አገልግሎት ተደራሽነትን የማሳደግ ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሀመድ በክልሉ የሕክምና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን በማሳደግ ጤናማና አምራች ዜጋ የማፍራት ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ።
ካራማራ አጠቃላይ ሆስፒታል ያስገነባው የእናቶች እና ህጻናት ማዕከል ተመርቆ…
ውጤታማነትና ተጠያቂነትን መሰረት ያደረጉ የጤና ልማት ስራዎች…
አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ውጤታማነትና ተጠያቂነትን መሰረት ያደረጉ የጤና ልማት ስራዎች ተግባራዊ እየተደረጉ ናቸው አለ የክልሉ ጤና ቢሮ።
ቢሮው በክልሉ የጤና አገልግሎትን በመሰረታዊነት ማሻገር የሚያስችል የአቅም ግንባታ ስልጠና "ጠንካራ…
በአማራ ክልል የእናቶች ጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማስፋት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የእናቶች ጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማጠናከር በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ጤና ቢሮ፡፡
የቢሮው ም/ኃላፊ አበበ ተምትሜ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ ከወሊድ ጋር በተያያዘ በክልሉ ለእናቶች የሚሰጠውን የቀዶ ሕክምና…
በጤና ቁጥጥር ሥርዓት ላይ ያተኮረ ሀገር አቀፍ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጤና የቁጥጥር ሥርዓት ላይ እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎችን ለመገምገምና ቀጣይ አቅጣጫዎችን ለማስቀመጥ ያለመ ሀገር አቀፍ የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።
መርሐ ግብሩ “ጠንካራ የጤና ቁጥጥር ለማይበገር የጤና ሥርዓት” በሚል መሪ…
የክትባት ተደራሽነትን ይበልጥ ለማጠናከር…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁሉን አቀፍ የክትባት አገልገሎት ተደራሽነትን ይበልጥ ለማጠናከር ሁሉም የበኩሉን ሚና ሊወጣ ይገባል አለ የጤና ሚኒስቴር፡፡
በሚኒስቴሩ የክትባት አገልግሎት ዴስክ ኃላፊ አቶ መልካሙ አያሌው እንዳሉት÷ ክትባት በሽታ የመከላከልና መቋቋም አቅም…
የአማራ ክልል መንግሥት ለጤና መድሕን አገልግሎት 845 ሚሊየን ብር ድጎማ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል መንግሥት ለጤና መድሕን አገልግሎት 845 ሚሊየን ብር ድጎማ አድርጓል አለ የክልሉ ጤና ቢሮ።
የቢሮው የጽ/ቤት ኃላፊ ክሽን ወልዴ በማሕበረሰብ ጤና መድሕን አባላት የሚነሳውን የመድኃኒት አቅርቦት ቅሬታ ለመፍታት የክልሉ መንግሥት…