Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

አደዋ የፀረ ቅኝ ግዛት ትግልን ያጠናከረ የድል በዓል ነው-ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓድዋ የአፍሪካ ሀገራት ሲያደርጉት የነበረውን የፀረ ቅኝ ግዛት ትግል ያጠናከረ የድል በዓል ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ በአዲስ አበባ የሚገኘው ‘ግሎባል ብላክ ሴንተር’ ዓመታዊ የምክር ቤት ስብሰባውን በዓድዋ ድል መታሰቢያ እያካሄደ…

በሰው ህይወት ላይ ለውጥ የማያመጣ ልማት የተሟላ ሊሆን አይችልም – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሰው ህይወት ላይ ለውጥ የማያመጣ ልማት የተሟላ ሊሆን አይችልም አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ለነገዋ የሴቶች ተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል በዛሬው ዕለት በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 909…

ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚቀላቀሉ ተማሪዎች ቁጥርን ለማሳደግ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚቀላቀሉ ተማሪዎች ቁጥርን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ። ቢሮው ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል ያለመ መርሐ ግብር…

130ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል በዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 130ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል በመከላከያ ሰራዊት ዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ “ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ሐሳብ ተከብሯል። የዕዙ ምክትል አዛዥ ሜጀር ጀነራል ሙላት ጀልዱ በዚሁ ወቅት እንዳሉት÷ የዓድዋ ድል ኢትዮጵያ በልጆቿ…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከአዘርባጃን ቀዳማዊት እመቤት መህሪባን አሊዬቫ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከአዘርባጃን ቀዳማዊት እመቤት መህሪባን አሊዬቫ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ከጠቅላይ ሚኒስትር  ዐቢይ አሕመድ( ዶ/ር) ጋር በአዘርባጃን…

ኪን ኢትዮጵያ የዓድዋ ድል በዓልን ለማክበር ወደ ኬንያ ይጓዛል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር ‘ኪን ኢትዮጵያ የጥበብና ባህል ቡድን’ የዓድዋ ድል በዓልን ለማክበር ዛሬ ወደ ኬንያ ጉዞ ያደርጋል አለ፡፡ የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ዴዔታ ነብዩ ባዬ በሰጡት መግለጫ÷ ኪን ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም የኢትዮጵያን…

በፍርድ ቤቶች የተዘረጋው የዲጂታል ስርዓት ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት አስችሏል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፍርድ ቤቶች የተዘረጋው የዲጂታል ስርዓት ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት አስችሏል አለ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት፡፡ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ቴዎድሮስ ምህረት ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ የተዘረጋው የዲጂታል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአዘርባጃን ያደረጓቸው ጉብኝቶች የሀገራቱን ትብብር ያጠናክራሉ – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዘርባጃን የተለያዩ ተቋማት ያደረጓቸው ጉብኝቶች የሀገራቱን ትብብር ይበልጥ የሚያጠናክሩ ናቸው አለ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት፡፡ በአዘርባጃን ይፋዊ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትሩና…

የትግራይ ክልል አሁን ከገባበት ችግር ለመውጣት ሀገራዊ ምክክር ቁልፍ መሳሪያ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ክልል አሁን ከገባበት ችግር ለመውጣት ሀገራዊ ምክክር ቁልፍ መሳሪያ ነው አሉ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከትግራይ ክልል ከመጡ እና በአዲስ አበባ ከተማ ከሚገኙ የትግራይ ተወላጆች…

አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም የሁሉንም አካላት ተሳትፎ ይፈልጋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሰላምን አስተማማኝ እና ዘላቂ ለማድረግ የሁሉም አካላት ተሳትፎ ያስፈልጋል አሉ፡፡ 8ኛው ሀገር አቀፍ የሰላም እና ፀጥታ የጋራ ምክክር መድረክ በአዲስ አበባ ተካሂዷል። ከንቲባ አዳነች…