Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የአማራ ክልል ምክር ቤት 10ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል።
በጉባኤው ማስጀመሪያ ላይ ንግግር ያደረጉት የምክር ቤቱ ዋና አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ በክልሉ እየተከናወኑ ያሉ የሰላምና የልማት ሥራዎች መሻሻልና…
በሀዋሳ የቅዱስ ገብርኤል ንግስ በተቋቋመ ጊዜያዊ ችሎት አንድ ግለሰብ በ3 ዓመት እስራት ተቀጣ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀዋሳ ከተማ አየተከበረ ባለው ዓመታዊ የቅዱስ ገብርኤል ንግስ በዓል በተቋቋመ ጊዜያዊ ችሎት አንድ ግለሰብ በሦስት ዓመት እስራት ተቀጣ።
ግለሰቡ ዛሬ ማለዳ ስልክ ነጥቆ ሊያመልጥ ሲል በቁጥጥር ስር መዋሉን የሀዋሳ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የወንጀልና…
ዓመታዊው የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በሀዋሳ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓመታዊው የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በሀዋሳ ከተማ በድምቀት አየተከበረ ይገኛል።
የንግስ በዓሉ በሀዋሳ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ከማለዳ ጀምሮ በተለያዩ የሃይማኖታዊ ስነ ሥርዓቶች እየተከበረ ሲሆን÷ የሃይማኖት አባቶችን ጨምሮ ከተለያዩ…
በቁልቢ የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በድምቀት እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓመታዊው የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ ሥርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።
በየዓመቱ ሐምሌ 19 በታላቅ ድምቀት የሚከበረው የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊው የንግስ በዓል ዘንድሮም…
በሱሉልታ ክፍለ ከተማ የሚከሰተውን የጎርፍ አደጋ ለመከላከል …
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሸገር ከተማ አስተዳደር ሱሉልታ ክፍለ ከተማ የሚከሰተውን የጎርፍ አደጋ ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ ነው ፡፡
በሱሉልታ ክፍለ ከተማ በዛሬው ዕለት የጣለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ በአንዳንድ አካባቢዎች የጎርፍ አደጋዎች ተከስተው እንደነበር…
የሙሉዓለም ባሕል ማዕከል የባህልና ኪነ ጥበብ ቡድን የአውሮፓ ባህል ፌስቲቫል ስኬታማ ቆይታ…
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሙሉዓለም ባህል ማዕከል የባህልና ኪነ ጥበብ ቡድን በቱርክ በተካሄደው ዓለም አቀፍ የአውሮፓ ባህል ፌስቲቫል የነበራቸውን ቆይታ አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።
የባህል ማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር አቶ ገብረማርያም ይርጋ እንዳሉት ÷የባህል ቡድኑ…
በአዲስ አበባ የጎርፍ ተጋላጭነትን ለመቀነስ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የጎርፍ ተጋላጭነትን ለመቀነስ በርካታ ሥራዎች እየተከናወኑ ነው አለ የከተማ አስተዳደሩ መንገዶች ባለስልጣን፡፡
የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሙዲን ረሻድ (ኢ/ር) ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ በአዲስ አበባ ከኮሪደር…
በአስማሚነት መር ዳኝነት 1 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ግምት ያላቸው ጉዳዮች በእርቅ እልባት አገኙ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ከቀረቡለት መዛግብት ውስጥ በአስማሚነት መር የዳኝነት አገልግሎት ከ1 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ጉዳዮች በእርቅ እልባት አግኝተዋል አለ፡፡
የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት ሌሊሴ ደሳለኝ ለፋና ሚዲያ…
የይርጋለም ከተማን የኮሪደር ሥራ በፍጥነትና ጥራት ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የይርጋለም ከተማን የኮሪደር ልማት ሥራ በፍጥነትና በጥራት ለማጠናቀቅ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በማዕከላዊ ሲዳማ ዞን ይርጋዓለም ከተማ አስተዳደር የተሰሩ የተለያዩ የልማት…
የአፍሪካ ባሕላዊ ምግቦችን ለማስተዋወቅ ያለመው ጉባዔ በአዲስ አበባ…
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ሀገራት ከባሕላዊ አኗኗራቸው እና ማንነታቸው የተቀዱ በርካታ ባሕላዊ ምግቦች አሏቸው፡፡
የአፍሪካ ምግብ ሉዓላዊነት ህብረት ዳይሬክተር ሚሊዮን በላይ (ዶ/ር) እንደሚሉት ÷ አፍሪካውያን ከሌሎች የዓለም ክፍሎች የሚለዩባቸው በርካታ አይነት…