Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
2ኛው የአፍሪካ የክህሎት ሳምንት መካሄድ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 2ኛው የአፍሪካ የክህሎት ሳምንት "የአፍሪካን የኢንዱስትሪ አቅም ማጎልበት፣ ለፈጠራ፣ ለእድገት እና ለዘላቂነት ክህሎት ልማት'' በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ ነው።
የክህሎት ሳምንቱ የክህሎት እና የኢንዱስትሪ ልማት ፖሊሲዎች፣ የክህሎት…
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 49ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል።
ምክር ቤቱ በመደበኛ ስብሰባው ያሳለፋቸው ውሳኔዎች፡-
1. በቅድሚያ ምክር ቤቱ…
ንጋት ሐይቅ ለኢትዮጵያ ሰፊ በረከት ይዞ መጥቷል – ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ላይ የተፈጠረው ንጋት ሰው ሰራሽ ሐይቅ ለኢትዮጵያ ሰፊ በረከት ይዞ መጥቷል አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)።
የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር የንጋት ሐይቅ ረቂቅ ማስተር ፕላን ላይ ከባለድርሻ…
በክልሉ ሙስናን መዋጋት እና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መቅረፍ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሙስናን መዋጋት እና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መቅረፍ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ።
የክልሉ የመንግሥት እና የፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት መጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ…
ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ያከናወነቻቸው ሥራዎች የሚደነቁ ናቸው – ፕሬዚዳንት ሉላ ዳሲልቫ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ በግብርናው ዘርፍ ያከናወነቻቸው ተግባራት የሚደነቁ ናቸው አሉ የብራዚል ፕሬዚዳንት ሉላ ዳሲልቫ፡፡
2ኛው የግሎባል አሊያንስ ኢኒሼቲቭ የሀገራት ትብብር መድረክ በጣልያን ሮም እየተካሄደ ከሚገኘው የዓለም…
የተጀመሩ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች የሠንደቅ ዓላማችን ከፍታ የሚጨምሩ ናቸው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተጠናቀቁና የተጀመሩ ሀገራዊ ግዙፍ ፕሮጀክቶች የኢኮኖሚ ስብራቶቻችንን የሚጠግኑና የሠንደቅ ዓላማችን ከፍታ የሚጨምሩ ናቸው አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡
18ኛው ብሄራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን በመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በተለያዩ…
ኢትዮጵያ ግብፅ በናይል ወንዝ ላይ የምታራምደውን የቅኝ ግዛት ዘመን አስተሳሰብ ውድቅ አደረገች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ግብፅ በናይል ወንዝ ላይ የምትከተለውን የቅኝ ግዛት ዘመን አስተሳሰብ የአፍሪካን የትብብር መንፈስ የሚጻረር እና ተቀባይነት የሌለው ነው ስትል ውድቅ አድርጋለች።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ እንደገለጸው ÷ ግብፅ ከናይል…
በአፋር ክልል ኮናባ ወረዳ በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ከ500 በላይ ቤቶች ላይ ጉዳት ደረሰ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል ኪልባቲ ረሱ ኮናባ ወረዳ በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ከ500 በላይ ቤቶች ላይ ጉዳት ደርሷል።
የኮናባ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ ያህያ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በወረዳው በተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ በተለያዩ መሰረተ…
ብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የሠንደቅ ዓላማ ቀን አከበረ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት 18ኛውን የሠንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ መርሐ ግብሮች አክብሯል።
ቀኑ ‘ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብስራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ’ በሚል መሪ ሀሳብ…
የቱሪስት መዳረሻዎችን ለማስፋፋት በትብብር መስራት ይገባል
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪስት መዳረሻዎችን ይበልጥ ለማስፋፋት በትብብር መስራት ይገባል አሉ ከፍተኛ የቱሪዝም ባለሙያው አያሌው ሲሳይ (ዶ/ር) ፡፡
ከፍተኛ የቱሪዝም ባለሙያው ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳሉት፥ የባሕር በር ለጎብኚዎች አንዱ መዳረሻ…