Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የአማራ ክልል ፖሊስ የዜጎችን ሰላም ለመጠበቅ አያሌ መሥዋዕትነቶችን ከፍሏል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ፖሊስ በክልሉ ውስጥ ያሉ ዜጎችን ሰላምና ደኅንነት ለመጠበቅ አያሌ መሥዋዕትነቶችን ከፍሏል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በአማራ ክልል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በዲጂታል…
የሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ም/ቤቶች 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ሥነ ሥርዓት ነገ ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤትና የፌዴሬሽን ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ሥነ ሥርዓት በነገው ዕለት ይካሄዳል።
የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የአንድ ዓመት የሥራ ጊዜ ከመስከረም ወር የመጨረሻ ሳምንት ሰኞ እስከ ሰኔ…
ከፌደራል የጸጥታ ኃይል ጋር በሚናበብ መልኩ የፖሊስ ተቋም ሪፎርም እየተሰራ ነው – አቶ አረጋ ከበደ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በክልሉ የሚሰጡ ተልዕኮዎችን ለመወጣት እና ከፌደራል የጸጥታ ኃይል ጋር በሚናበብ መልኩ የፖሊስ ተቋም ሪፎርም እየተሰራ ነው አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ።
አቶ አረጋ ከበደ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ሪፎርም አካል የሆነ የዘመናዊ…
በክልሉ ቴክኖሎጂ መር የወንጀል ምርመራ ሒደት እንዲጠናከር እየተሰራ ነው – ኮሚሽር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ቴክኖሎጂ መር ዘመናዊ የወንጀል ምርመራ ሒደት እንዲጠናከር እየተሰራ ነው አሉ የክልሉ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር)፡፡
የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የጀመረው የሪፎርም…
የኢሬቻ በዓል ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ በድምቀት ተከብሮ ተጠናቅቋል – አባገዳ ጎበና ሆላ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 የኢሬቻ በዓል ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ በድምቀት ተከብሮ ተጠናቅቋል አሉ የቱለማ አባገዳ ጎበና ሆላ፡፡
አባ ገዳ ጎበና በሰጡት መግለጫ ÷ የ2018 የሆረ ፊንፊኔ እና ሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ በድምቀት…
አቶ ሽመልስ አብዲሳ የሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል በድምቀት እንዲከበር አስተዋጽኦ ያበረከቱ አካላትን አመሰገኑ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል በድምቀት እንዲከበር የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡
የሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ ከተማ ሀርሰዴ ሐይቅ “ኢሬቻ ለሀገር…
የሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ በድምቀት ተከበረ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ ከተማ ሀርሰዴ ሐይቅ በድምቀት
ተከበረ፡፡
የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል “ኢሬቻ ለሀገር ማንሠራራት” በሚል መሪ ሃሳብ ተከበረ፡፡
በአከባበር ሥነ ሥርዓቱ አባገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች፣ ከተለያዩ የኦሮሚያ ክልል…
ቢሾፍቱ የሀርሰዴ ኢሬቻ በዓልን ለማክበር ዝግጅት አድርጋ እንግዶችን ተቀብላለች
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አለማየሁ አሠፋ የሀርሰዴ ኢሬቻ በዓልን ለማክበር አስፈላጊውን ዝግጅት አድርገን እንግዶችን ተቀብለናል አሉ።
የቢሾፍቱ ከተማ ዘንድሮ በኮሪደር ልማት ተውባ እንግዶቿን በደማቅ ሁኔታ ተቀብላለች።
የዘንድሮ…
የምክክር ኮሚሽን በተለያዩ አውሮፓ ሀገራት ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን አጀንዳዎችን ተረከበ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በስዊዲን፣ በኖርዲክ እና በሌሎች የአውሮፓ ሀገራት ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን የተለዩ አጀንዳዎችን ተረክቧል፡፡
ኮሚሽኑ በተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት ከሚኖሩ…
የሕክምና አገልግሎት ጥራትን በማሳደግ አምራች ዜጋ የማፍራት ተግባራት ይጠናከራል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) የሕክምና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነት በማሳደግ ጤናማና አምራች ዜጋ የማፍራት ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ።
‘በባለቤትነት ላይ የተመሰረተ ዕውቅናና ተጠያቂነት ለጠንካራ…