Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በርትተን ከሰራን ሀገራችን ለአፍሪካ ተምሳሌት ትሆናለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በርትተን ከሰራን እና ከተጋገዝን ሀገራችን ለአፍሪካ ተምሳሌት ትሆናለች አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የግራንዴር ሴራሚክ ፋብሪካን መርቀው አገልግሎት ባስጀመሩበት ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፤ በርትተን ከሰራን…

በወታደራዊ ሥነ ምግባር የታነጸ ገለልተኛ ሠራዊት እየተገነባ ነው – ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ፖሊስ ጠቅላይ አዛዥ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በአስተሳሰብና አደረጃጀት ገለልተኛ የሆነ ሠራዊት እየተገነባ ነው አሉ። የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ዕጩ መኮንኖች በዛሬው ዕለት…

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የጸረ ሠላም ኃይሎችን ድርጊት የማክሸፍ አቅም ገንብቷል – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ከውስጥም ሆነ ከውጭ የሚነሱ የጸረ ሠላም ኃይሎችን ድርጊት የማክሸፍ አቅም ገንብቷል አሉ። የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ዕጩ መኮንኖች በዛሬው ዕለት…

በወላይታ ዞን ዲንቱ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በወላይታ ዞን ዲንቱ ከተማ አስተዳደር በዛሬው ዕለት በደረሰ የትራፊክ አደጋ የስድስት ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡ አደጋው ከዲላ ወደ ሶዶ ሲጓዝ የነበረ ዶልፊን ተሽከርካሪ ከወላይታ ሶዶ ወደ ሀዋሳ ሲጓዝ ከነበረ አነስተኛ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ…

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ የተመረቀው ግራንዴር ሴራሚክ ፋብሪካ ምን አይነት ሴራሚኮችን ያመርታል፡-

‎ፋብሪካው የተገነባው በግራንዴር ሴራሚክ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ነው፣ መሰረት ልማቱ በ300 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈ ሲሆን÷ ዓለም አቀፍ ደረጃን የጠበቁ የሴራሚክና የፖርሲሌን ንጣፎችን ያመርታል፣ ፋብሪካውን ከዕቅድ ጀምሮ እስከ መሬት…

ለመከላከያ ሠራዊት አባላትና ሲቪል ሠራተኞች የተገነቡ 232 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀዋሳ ከተማ ለመከላከያ ሠራዊት አባላት እና ቋሚ ሲቪል ሠራተኞች የተገነቡ 232 የጋራ መኖሪያ ቤቶች በዛሬው ዕለት ተመርቀዋል፡፡ የጋራ መኖሪያ ቤቶቹ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር) በተገኙበት ነው በይፋ ተመርቀው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የግራንዴር ሴራሚክ ፋብሪካን መርቀው ሥራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የግራንዴር ሴራሚክ ፋብሪካን በዛሬው ዕለት መርቀው አገልግሎት አስጀምረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ጉዟችን አካልና የ“ኢትዮጵያ…

ባለፉት ዓመታት የተከወኑ ሥራዎች የኢትዮጵያን ብልጽግና አይቀሬነት ይመሰክራሉ – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት አምስት ዓመታት የተከናወኑ የልማት አሻራዎች የኢትዮጵያን ብልጽግና አይቀሬነት ይመሰክራሉ አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ “ወጣት ይምረጥ ኢትዮጵያ ትጽና” በሚል መሪ ሃሳብ በገላን ጉራ ኢንዱስትሪ…

የዓድዋ የገበያ ማዕከልና የትራንስፖርት ተርሚናል ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ መሃል ፒያሳ የተገነባው የዓድዋ የገበያ ማዕከልና የትራንስፖርት ተርሚናል በዛሬው ዕለት ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ ፒያሳ በቀድሞ አጠራሩ “ዶሮ ማነቂያ”…

የውሃ ተቋማትን የአገልግሎት ጊዜ ለማራዘም የሰለጠነ የሰው ኃይል ቁልፍ ሚና አለው – ኢንስቲትዩቱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የመጠጥ ውሃ ተቋማትን የአገልግሎት ጊዜ ለማራዘም የሰለጠነ የሰው ሃይል ቁልፍ ሚና ይጫወታል አለ። ባለፉት ዓመታት የውሃ መሰረተ ልማትን ለማስፋፋት በተከናወኑ ተግባራት ሀገራዊ የውሃ ተደራሽነት…