Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በክልሉ በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ቀልጣፋና ምቹ አገልግሎት እየተሰጠ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ባለ ጉዳዮች ጊዜያቸውና ገንዘባቸው ሳይባክን ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲያገኙ አስችሏል አለ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ፡፡
የቢሮው ኃላፊ አቶ ወሰንየለህ ስምኦን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ማዕከሉ ወደ ሥራ…
ጎርፍን በአግባቡ በማስተዳደር የዜጎችን ደህንነት ማስጠበቅና ለልማት ማዋል ይገባል – ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጎርፍን በአግባቡ በማስተዳደር የዜጎችን ደህንነት ማስጠበቅና ለልማት ማዋል ይገባል አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)።
በስምጥ ሸለቆና በኦሞ ጊቤ ተፋሰሶች ላይ ያተኮረ የጎርፍ ተጋላጭነት ሁኔታና የመከላከል ስራን በተመለከተ…
ፋና መድረክ ለሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች እድል የሚሰጥ ነው – ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና መድረክ በመርህ የሚዘጋጅና ለሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች እድል የሚሰጥ ነው አሉ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች፡፡
ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በማስመልከት ባዘጋጀው ፋና መድረክ የክርክር መርሐ ግብር ላይ የተለያዩ የፖለቲካ…
ሰላምን ለማጽናት ወሳኝ ሚና ያለው የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የወለጋ ዞኖች ጉብኝት
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባለፈው ሳምንት በወለጋ ዞኖች ያካሄዱት ጉብኝት የአካባቢው ሰላም መሻሻሉን ያረጋገጠ ነው አሉ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁሩ ተሬቻ ባልቻ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቄለም ወለጋ፣ ምስራቅ እና…
በስልጤ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ5 ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስልጤ ዞን ሳንኩራ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ5 ሰዎች ህይወት አልፏል።
የሳንኩራ ወረዳ ፖሊስ ትራፊክ ዋና ስራ ሒደት አስተባባሪ ሳጂን አብዱልሽኩር ሀምዳላ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የትራፊክ አደጋው በወረዳው…
በአማራ ክልል ከተሞች ሕብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ልማቶች…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ከ700 ከተሞች በላይ በመዋቅራዊ ፕላን እየተመሩ ሕብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ልማቶች እየተሰሩ ነው አለ የክልሉ ከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ፡፡
የቢሮው ኃላፊ ሞላ መልካሙ (ዶ/ር) በክልሉ በሪጆፖሊታን፣ በመካከለኛ ከተማ፣…
ባለስልጣኑ የደንበኞችን መረጃ የሚያዘምን ፕሮጀክት የሙከራ ትግበራ አስጀመረ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የደንበኞችን መረጃ ማዘመን የሚያስችል ፕሮጀክት የሙከራ ትግበራ አስጀመረ፡፡
ባለስልጣኑ ዛሬ በሰጠው መግለጫ÷ ፕሮጀክቱን ለመተግበር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑን…
ፕሬዚዳንት ታዬ ከእስራኤል ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግ ጋር ተወያይተዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ታዬ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ÷ ዛሬ ወደ ኢትዮጵያ ለይፋዊ ጉብኝት ከመጡት የእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግ ጋር…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከእስራኤል ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግ ጋር ተወያይተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ዛሬ ወደ ኢትዮጵያ ለይፋዊ ጉብኝት የመጡትን የእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግን…
የእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዛሬ ማለዳ ለእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግ የመላው ጥቁር…