Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የቀጣናው አብሪ ኮከብ፣ ኢትዮጵያ!

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2018 (ኤፍ ኤምሲ) የመደመር መንግሥት ባለፉት ዓመታት የተከተለው ስልታዊ የዲፕሎማሲ አቅጣጫ የኢትዮጵያን የውጭ ግንኙነት ወደ ላቀ ዓለም አቀፋዊ ከፍታ ማሸጋገር ችሏል፡፡ ለጎረቤት ሀገራት ትብብር ቅድሚያ የሚሰጠውን የዲፕሎማሲ አቅጣጫ ከቃላት ባለፈ በተግባር…

መሬትን ከብክነት ለመከላከል በቴክኖሎጂ የታገዘ አሰራር መዘርጋት ይገባል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመሬት ሃብትን በአግባቡ በማስተዳደር ኢኮኖሚያዊ ዕድገትን ለማፋጠን በትኩረት መስራት ይገባል አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፡፡ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በመሬት አስተዳደር ዙሪያ ያተኮረ ጉባዔ በአርባ ምንጭ ከተማ…

የግብጽ ዋነኛ ሕልውና፡ “የማይሳካው ኢትዮጵያን የማዳከም ሴራ”

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምስራቅ እና በሰሜን አፍሪካ የጂኦፖለቲካ መድረክ ላይ የካይሮ የውጭ ፖሊሲ ለዘመናት አንዱ እና ዋናው መመሪያ "ኢትዮጵያን ማዳከም" ሆኖ ቆይቷል። የግብፅ የፖለቲካ ሊቃውንት እና ገዢዎች የውስጥ የፖለቲካ ውጥረቶቻቸውን ለማስወገድ፣ የህዝብን…

የሰማዩ አስተማማኝ ጋሻ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል በአፍሪካ አህጉር ከቀደሙት እና ጠንካራ ታሪክ ካላቸው የወታደራዊ አቪዬሽን ተቋማት አንዱ ነው። ላለፉት ዘመናት የሀገርን ሉዓላዊነት በማስከበር ረገድ ከፍተኛ ሚና የተጫወተው ይህ ተቋም ÷ በየጊዜው ከተከሰቱ…

በሳዑዲ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 2 ሺህ 463 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 2 ሺህ 463 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ‎ ተመላሾቹ 2 ሺህ 462 ወንዶች እና 1 ሴት ሲሆኑ ÷ ከእነዚህ መካከልም 57 ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች ይገኛሉ። ‎…

ሀገረ መንግስት ግንባታ፡ ከአንድ ጉባኤ የሚሻገር የትውልድ አደራ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የፖለቲካና ማኅበራዊ ታሪክ ውስጥ በኃይልና በነፍጥ ሽኩቻ የተበላሹ ታሪካዊ ስብራቶችን በሠለጠነ የምክክር ባህል ለመጠገን የተወጠነው ሀገራዊ ሂደት አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ከፋች ሁነቶች የተስተናገዱበት ደረጃ ላይ ደርሷል። ከአራቱም…

ለሰላም ያልተዘጋው በር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሰው ልጅ የዕለት ተዕለት ሕይወት ውስጥ ከምንም በላይ ቅድሚያ የሚሰጠውና የማንኛውም እድገት መሠረት ሰላም ነው። ሰላም ለአንድ ግለሰብ፣ ማህበረሰብም ሆነ ሀገር የቆመችበት ጠንካራ መሠረት ነው። ሰላም ሲታወክ የመኖር ህልውና ይናጋል፤ ሀገርም ወደ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በኖርዌይ ንጉሥ ሃራልድ 5ኛ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኖርዌይ ንጉሥ ሃራልድ 5ኛ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ፥ በኢትዮጵያ መንግሥትና ሕዝብ ስም በንጉሥ ሃራልድ 5ኛ  ሕልፈት የተሰማንን ጥልቅ ሐዘን…

የምስራቋ ጸሐይ፤ ድሬ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ድሬዳዋ፤ የበረሃዋ ንግሥት ይሏታል! ትንሿ ኢትዮጵያ በሐረርጌ ደጋማ ምድር ግርጌ የምትገኝ፣ በሙቀትና በውበት የምትታወቀው የባቡር ሐዲድ ትንፋሽ የፈጠራት ድንቅ ከተማ ናት። ዛሬ ድሬዳዋ የድሮ ትውስታዎቿንና የሰፈሮቿን ስነ ጽሑፋዊ ናፍቆት ሳትለቅ፣…

በሐረሪ ክልል በግብርናው ዘርፍ የተመዘገቡ እመርታዊ ለውጦች እና የስኬት ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር መንግሥት በሁሉም ዘርፎች በተቀናጀ መልኩ እያከናወናቸው ባሉት ሥራዎች ተጨባጭ ውጤቶች እየተመዘገቡ ይገኛሉ። ከነዚህም መካከል አንዱና ዋነኛው የግብርና ዘርፍ ሲሆን፣ ይህ ዕይታ በዘርፉ እመርታዊ ለውጥ እንዲመዘገብ አስችሏል። በሐረሪ…