Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ሥርዓተ ቀብር ተፈጽሟል፡፡
በሥርዓተ ቀብሩ የሃይማኖት አባቶች፣ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች፣ ኡለማዎች፣ ደረሳዎች፣ ኡስታዞች እና ወዳጅ ዘመዶቻቸው ተገኝተዋል፡፡
ለተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ…
ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ የሁሉም ኢትዮጵያዊ አባት ነበሩ – ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ የሁሉም ኢትዮጵያዊ አባት ነበሩ አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ፡፡
ለተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ አስከሬን በሚሊኒዬም አዳራሽ የዱዓ እና ሽኝት ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል፡፡
በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት…
ኢትዮጵያ የፋይናንስ መሰረተ ልማትን ማዘመን ቅድሚያ የምትሰጠው ጉዳይ ነው – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የፋይናንስ መሰረተ ልማትን ማዘመን ቅድሚያ የምትሰጠው ጉዳይ ነው አሉ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፡፡
ከዓለም ባንክና ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ዓመታዊ ጉባኤ ጎን ለጎን ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)…
ለተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ አስከሬን የሽኝት ሥነ ሥርዓት እየተከናወነ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ አስከሬን በሚሊኒዬም አዳራሽ የዱዓ እና ሽኝት ሥነ ሥርዓት እየተከናወነ ይገኛል።
በመርሐ ግብሩ የሃይማኖት አባቶች፣ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች፣ ኡለማዎች፣ ደረሳዎች፣ ኡስታዞች እና ወዳጅ ዘመዶቻቸው…
ለተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ አስከሬን የዱዓና ሰላት ሥነ ሥርዓት እየተከናወነ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ አስከሬን ለ40 ዓመታት ባስተማሩበት ኑር መስጅድ የዱዓ (ፀሎት) እና ሰላት ሥነ ሥርዓት እየተከናወነ ነው፡፡
በመር ሐግብሩ ኡለማዎች፣ ደረሳዎች፣ ኡስታዞች እና ወዳጅ ዘመዶቻቸው ተገኝተዋል፡፡
በኑር መስጅድ…
የኢትዮጵያ ካቶሊክ ጳጳሳት ጉባዔ በተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ሕልፈት የተሰማውን ሐዘን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ካቶሊክ ጳጳሳት ጉባዔ በተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ሕልፈት የተሰማውን ሐዘን ገልጿል፡፡
ጉባዔው ባስተላለፈው የሐዘን መግለጫ መልዕክት ÷ የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን በታላቁ አባት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ሕልፈተ…
የኑሮ ውድነትን የማረጋጋትና ከተረጂነት የመላቀቅ ግቦችን ለማሳካት …
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኑሮ ውድነትን የማረጋጋትና ከተረጂነት የመላቀቅ ግቦችን ለማሳካት የባለድርሻ ተቋማት ቅንጅት ሊጠናከር ይገባል አሉ የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ።
የብልጽግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ…
የተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ አስከሬን ሽኝት እየተደረገለት ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ አስከሬን ከመኖሪያ ቤታቸው ፒያሳ ወደ ሚገኘው (በኒ) መስጅድ ሽኝት እየተደረገለት ነው።
የተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ አስከሬን ላንቻ አካባቢ ከሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ለ40 ዓመታት በማስተማር…
ኢትዮጵያ እና ኳታር የኢንቨስትመንት ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ኳታር የኢንቨስትመንት እና የልማት ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማምተዋል።
የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከዓለም ባንክ እና ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ዓመታዊ ስብሰባ ጎን ለጎን ከኳታር አቻቸው አሊ ቢን አህመድ…
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል።
ብፁዕነታቸው ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ መልዕክት ÷ ኢትዮጵያ በጣት ከሚቆጠሩ…