Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በብሔራዊ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ቤተሰብ አፍርተናል – ተሳታፊዎች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጎ ፈቃድ አገልግሎታችን ቤተሰብ አፍርተናል አሉ የብሔራዊ በጎ ፈቃድ ማኅበረሰብ አገልግሎት ተሳታፊዎች። የብሔራዊ በጎ ፈቃድ ማኅበረሰብ አገልግሎት መርሐ ግብር አስተባባሪ አለማየሁ ለማ ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ የመርሐ ግብሩ ዓላማ…

የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ለአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታው አስተዋፅኦ እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ለአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ አስተዋፅኦ እያደረጉ ነው አለ። በሚኒስቴሩ የአየር ንብረት ለዉጥ ከፍተኛ ባለሙያ ይዘንጋው ይታይህ ለፋና ዲጅታል እንዳሉት÷ ኢትዮጵያ የካርበን ልቀትን…

ጣናነሽ ፪ ወደ ጣና ሐይቅ ለመግባት ዝግጁ ሆነች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጣና ሐይቅ ላይ ዘመናዊ የባሕር ትራንስፖርት እና የቱሪዝም አገልግሎት ለመስጠት በርካታ ውጣ ውረዶችን አልፋ ባሕር ዳር ከተማ የገባችው ጣናነሽ ፪ ጀልባ ዛሬ በጣና ሐይቅ ዳርቻ አርፋ ወደ ሐይቁ ለመግባት ተዘጋጅታለች። የየብስ ጉዞዋን…

በክልሉ ከ5 ሺህ በላይ መምህራን የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና እየወሰዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ5 ሺህ በላይ የትምህርት ቤት አመራሮችና መምህራን የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና እየወሰዱ ነው አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ። የቢሮው ምክትልና የትምህርት ልማት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አስከብር ወልዴ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷…

ጊቤ ሦስት የኃይል ማመንጫ ግድብ 3 ሺህ 210 ቶን ዓሣ ተመረተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው የ2017 በጀት ዓመት የጊቤ ሦስት የኃይል ማመንጫ ግድብ በፈጠረው ሰው ሰራሽ ሐይቅ 3 ሺህ 210 ቶን የዓሣ ምርት ተገኘ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የዳውሮ ዞን ግብርና መምሪያ የእንስሳትና ዓሣ ሃብት ልማት ዘርፍ ኃላፊ አስፋው…

የጽ/ቤቱን ቼክ በማውጣት ከ17 ሚሊየን ብር በላይ በመመዝበር የተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በህገወጥ መንገድ የጉለሌ ክ/ከተማ መሬት ልማትና አስተዳዳር ጽ/ቤትን ቼክ በማውጣት ከ17 ሚሊየን ብር በላይ በመመዝበር በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ክስ ተመሰረተባቸው። በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል…

ሕገወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል የጋራ ጥረት ያስፈልጋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሰው የመነገድና በሕገወጥ መንገድ ሰዎችን ድንበር የማሻገር ወንጀሎችን ለመከላከልና ምላሽ ለመስጠት ሁሉም ባለድርሻ አካላት በጋራ ሊሰሩ ይገባል አለ የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ፡፡ ቢሮው በሰው የመነገድ፥ በሕገወጥ መንገድ ሰዎችን ድንበር የማሻገርና…

የሀይማኖት ተቋማት የሀገርን ሰላም ለማጽናት ያላቸውን ሚና ማጠናከር ይገባል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀይማኖት ተቋማት አብሮነትን በማጠናከር የሀገርን ሰላም ለማጽናት ያላቸውን ሚና ማጠናከር ይገባል አለ የሰላም ሚኒስቴር፡፡ የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ያዘጋጀው 4ኛው ሀገር አቀፍ የሰላም ጉባኤ "ሃይማኖቶች ለሰላም፣ ለአንድነትና…

በኦሮሚያ ክልል ከ7 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ህፃናትን በቀዳማይ ልጅነት ፕሮግራም ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት ከ7 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ህፃናትን በቀዳማይ ልጅነት ፕሮግራም ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው። የክልሉ ቀዳማይ ልጅነት ፕሮግራም አስተባባሪ ታምሩ ታደሰ የቀዳማይ ልጅነት ፕሮግራም በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ…

በኦሮሚያ ክልል ለመኸር እርሻ የሚሆን የአግሮ ኬሚካል ግብአት እየቀረበ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለመኸር እርሻ የሚሆን የአግሮ ኬሚካል ግብአት በሁሉም ዞኖች እየቀረበ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ በቢሮው የግብርና ግብአት ፍላጎትና አቅርቦት ዳይሬክተር አቶ ታከለ ቁሩንዲ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት፥…