Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የ14 ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙ የ14 ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ በብሔራዊ ቤተ መንግሥት ተቀብለዋል።
ለፕሬዚዳንቱ የሹመት ደብዳቤያቸውን ያቀረቡት የሞሪታኒያ፣ ካዛኪስታን፣ ቫቲካን፣ ባንግላዴሽ፣ አረብ…
እንደ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ትውልድን ያስተሳሰረ የወል አጀንዳ – የባህር በር
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህር በር ጉዳይ ልክ እንደ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ትውልድን ያስተሳሰረ የወል አጀንዳ መሆን ችሏል፡፡
ከሦስት አስርት ዓመታት በፊት ኢትዮጵያ በቀይ ባህር ትራንስፖርት እንቅስቃሴ ውስጥ የነበራት ድርሻ የጎላ ነበር።…
የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ውጤታማነት ለማስቀጠል የዓለም ባንክ ድጋፍ ሊጠናከር ይገባል
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እየተገበረች የምትገኘው የኢኮኖሚ ማሻሻያ በተሟላ ሁኔታ ውጤታማ እንዲሆን የዓለም ባንክ ድጋፍ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ፡፡
በገንዘብ ሚኒስትሩ የተመራ ከፍተኛ ልዑክ ከዓለም ባንክና ከዓለም አቀፉ…
በመዲናዋ የተገነባው አዲስ ሲኒማ ኮምፕሌክስ ህንጻ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ የተገነባውን አዲስ ሲኒማ ኮምፕሌክስ ህንጻ በዛሬው ዕለት መርቀው ስራ አስጀምረዋል፡፡
ባለ 15 ወለል ህንጻ የሆነው አዲስ ሲኒማ ኮምፕሌክስ 592 ህፃናትን እና 887 አዋቂዎችን የመያዝ አቅም…
አምባሳደር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ፊት ቀርበው ቃለ መኃላ ፈጸሙ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጂቡቲ ሪፐብሊክ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሆነው የተሾሙት አምባሳደር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) የሹመት ደብዳቤያቸውን በመቀበል ቃለ መኃላ ፈጽመዋል።
አምባሳደሩ ከፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ የሹመት ደብዳቤያቸውን በመቀበል የፌዴራል ጠቅላይ…
የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከኩዌት ፈንድ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከዓለም ባንክና ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) አመታዊ ጉባኤ ጎን ለጎን ከኩዌት ፈንድ ተጠባባቂ ዳይሬክተር ዋሊድ አል ባሃር ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና ኩዌት መካከል ያለውን…
በኦሮሚያ ክልል አዲሱ የቀበሌ አደረጃጀትን ይበልጥ ውጤታማ የማድረጉ ተግባር ተጠናክሮ ቀጥሏል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በአዲሱ የቀበሌ አደረጃጀት ለገጠር ሕብረተሰብ በቅርበት እየተሰጠ ያለውን መንግሥታዊ አገልግሎት ይበልጥ ውጤታማ የማድረጉ ተግባር ተጠናክሮ ቀጥሏል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ።
በክልሉ አዲስ ለተደራጁ የቀበሌ…
ንጋት ሐይቅ በማስተር ፕላን አገልግሎት እንዲሰጥ መደረጉ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ያሳድጋል
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ላይ የተፈጠረው ንጋት ሰው ሰራሽ ሐይቅ በማስተር ፕላን አገልግሎት እንዲሰጥ መደረጉ የኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ይበልጥ ያሳድጋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋን (ዶ/ር) ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች…
በአፍሪካ አካታችና ጥራት ያለው የክህሎት ስልጠና ማስፋፋት ላይ በትኩረት መስራት ይገባል – ማህሙድ አሊ ዩሱፍ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ አካታችና ጥራት ያለው የክህሎት ስልጠና ማስፋፋት ላይ በትኩረት መስራት ይገባል አሉ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ።
2ኛው የአፍሪካ የክህሎት ሳምንት "የአፍሪካን የኢንዱስትሪ አቅም ማጎልበት፣ ለፈጠራ፣ ለእድገት…
በእንስሳት ተዋፅኦ ምርቶች ላይ ያተኮረ አኅጉራዊ ዓውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንስሳት ተዋፅኦ ምርቶች ላይ ያተኮረው 10ኛው የአፍሪካ እንስሳት ዓውደ ርዕይ ከጥቅምት 20 እስከ 22/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ይካሄዳል፡፡
የግብርና ሚኒስቴር፣ ፕራና ኢቨንትስና ኤክስፖ ፒም በጋራ የሚያዘጋጁትን ዓውደ ርዕይ በተመለከተ…