Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ከተማችንን ለማበልጸግ የምናደርገውን ጥረት አጠናክረን እንቀጥላለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከተማችንን ይበልጥ ለማበልጸግ የምናደርገውን ጥረት አጠናክረን እንቀጥላለን አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። የአዲስ አበባን እድገት እና የለውጥ ጉዞ የሚዘክረው እና አዲስ እንደ አዲስ የተሰኘው መጽሐፍ በዛሬው እለት…

አዲስ አበባ ለትውልድ የምትመች ከተማ ሆናለች – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ የለውጥ ህልሞቻችንን በትጋት በማሳካት ለትውልድ የምትመች ከተማ ሆናለች አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስላለፉት መልዕክት÷በመዲናችን አዲስ አበባ የተከናወነው እና ዓለምን ያስደመመ ለውጥ…

የኢትዮጵያ ጠንካራ አጋር መሆን የምትፈልገው ሮማኒያ …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሮማኒያ ፕሬዚዳንት ከፍተኛ አማካሪ ዳቺያን ቺዮሎሽ ሮማኒያ በተለያዩ ዘርፎች የኢትዮጵያ ጠንካራ አጋር መሆን ትፈልጋለች አሉ፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የሮማኒያ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የአሁኑ የሀገሪቷ ፕሬዝዳንት ከፍተኛ አማካሪ…

ዲፕሎማሲያዊ ተሰሚነታችን ኢትዮጵያን በዓለም መድረክ ወሳኝ ሀይል እንድትሆን አድርጓታል – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዲፕሎማሲያዊ ተሰሚነታችን ኢትዮጵያን በዓለም መድረክ ወሳኝ ሀይል እንድትሆን አድርጓታል አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። የአገልግሎቱ መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል። ተቋማዊ ጥንካሬንና የዜጎችን ክብር ያረጋገጠ አዲስ የዲፕሎማሲ…

የሕዝብ ጥያቄ የነበረው የመሰረተ ልማት ፍትሐዊ ተደራሽነት ላይ ውጤት እየተመዘገበ ነው – ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የነበረውን ፍትሐዊ ያልሆነ የመሰረተ ልማት ስርጭት ለማስተካከል ባለፉት አራት ዓመታት በተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤቶች ተመዝግበዋል አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)። ሚኒስትሩ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር…

የሮቤ ከተማ የኮሪደር ልማት …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሮቤ ከተማ አስተዳደር 12 ኪሎ ሜትር የኮሪደር ልማት በመጀመሪያው ዙር ሥራ ተከናውኗል፡፡ የከተማዋ ከንቲባ ዲኖ አሚን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለፁት ÷ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ጎብኝዎችን የምታስተናግደው ሮቤ ከተማ በኮሪደር…

በ1 ሺህ 234 ወረዳዎች ስኬታማ የአጀንዳ ማሰባሰብ እና ልየታ ተከናውኗል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ1 ሺህ 234 ወረዳዎች ስኬታማ የአጀንዳ ማሰባሰብ እና ልየታ ተከናውኗል አለ የሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የምክክር ኮሚሽኑን የእስካሁን ተግባራትና ቀጣይ አቅጣጫ የሚገመግም መርሐ ግብር…

ሀገራዊ ምክክሩ ተጨባጭ ውጤት ወደሚያስገኘው ምዕራፍ እየተሸጋገረ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀገራዊ ምክክሩ ተጨባጭ ውጤት ወደሚያስገኘው ቀጣይ ምዕራፍ እየተሸጋገረ ነው አሉ፡፡ ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት የብሔራዊ ምክክር ኮሚሽንን የእስካሁን ተግባራትና ቀጣይ አቅጣጫ የሚገመግም…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አሁናዊ ሂደትን አስመልክቶ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያየ፡፡ የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ በዚህ ወቅት እንዳሉት፥ መድረኩ ፓርቲዎች በምርጫ ዝግጅት ላይ ባጋጠሟቸው ችግሮች ላይ ተወያይቶ መፍትሔ…

ትውልድ አሻጋሪ የኢኮኖሚ የዕድገት ማዕከል – አምራች ኢንዱስትሪ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሁኑ ወቅት የአምራች (ማኑፋክቸሪንግ) ኢንዱስትሪ ዘርፍ የሀገራችንን የኢኮኖሚ መዋቅር በመቀየር የዜጎችን የኑሮ ደረጃ በማሻሻልና ዘላቂ ልማትን በማረጋገጥ ረገድ የማይተካ ሚና በመጫወት ላይ ይገኛል። የመደመር መንግሥት ይህ ዘርፍ ያለውን ግዙፍ…