Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና ኢጋድ የቀጣናዊ የፀጥታ ትብብር ስትራቴጂያዊ ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) በቀጣናዊ የፀጥታ ትብብር ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስትራቴጂያዊ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡
የመግባቢያ ስምምነቱን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጠቅላይ…
የባሕር በር ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ…
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር በር ባለቤትነት ሀገራዊ ደህንነትን ለመጠበቅ፣ ኢኮኖሚን ለማሳደግ እና ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ ጉልህ ሚና ይጫወታል፡፡
የባሕር በር አለመኖር የሀገርን የንግድ እንቅስቃሴ በመገደብ ለከፍተኛ ወጪ የሚዳርግ ሲሆን፤ ዓለም አቀፍ የንግድ…
ሕገ ወጡ የሕወሓት ቡድን የትግራይ ክልል ተተኪ ትውልድን ሆን ብሎ እያመከነ ነው – ኬርያ ኢብራሂም
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገ ወጡ የሕወሓት ቡድን የትግራይ ክልል ተተኪ ትውልድን ሆን ብሎ በመዋቅራዊ አሰራር እያጠፋና እያመከነ ነው አሉ የስምረት ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የምክር ቤት አባል ኬርያ ኢብራሂም።
ኬርያ ኢብራሂም እንዳሉት ÷ ሕገ ወጡ የሕወሓት ቡድን "ፅምዶ" በሚል…
በጎነት ለማህበራዊ ትስስርና አብሮነት መጠናከር…
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ልበ ቀናዎች ያለ ምንም ክፍያ ለሌሎች በመራራት ወይም ለማሕበረሰብ በመቆርቆር የሚያደርጉት መልካም ተግባር ነው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት።
ይህ ተግባር “ድር ቢያብር አንበሳ ያስር…” እንዲሉ ችግረኞችን ለመደገፍ፣ አደጋዎችን ለመከላከል፣ አብሮነትን…
ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ የኃይል ትስስር የሚኒስትሮች ም/ቤት ሰብሳቢ ሆነች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ የኃይል ትስስር የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሰብሳቢነትን ከግብጽ ተረክባለች።
በትናንትናው ዕለት በአዲስ አበባ የተጀመረው 37ኛው የምስራቅ አፍሪካ ኃይል ትስስር ስቲሪንግ ኮሚቴ ልዩ ስብሰባ ዛሬም ቀጥሎ ተካሂዷል፡፡…
በኮንትሮባንድ ሀገር ልታጣ የነበረውን 380 ቢሊየን ብር ማዳን ተቻለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኮንትሮባንድ እና ንግድ ማጭበርበር ሀገር ልታጣ የነበረውን 380 ቢሊየን ብር ማዳን ተችሏል አለ የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን፡፡
የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ (ዶ/ር) እንዳሉት ÷ በዓመቱ በገቢ አሰባሰብ፣ በአገልግሎት አሰጣጥ፣ በኮንትሮባንድ…
በመምከራቸው ሀገር የገነቡ ሀገራት…
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ታሪክ ውስጥ በጦርነት፣ በድህነትና በከባድ ማሕበራዊ ቀውስ ውስጥ አልፈው ዛሬ ላይ የብልጽግና ማማ ላይ የደረሱ ሀገራት አሉ።
የእነዚህ ሀገራት የስኬት ምስጢር የተፈጥሮ ሀብት ሳይሆን፤ በአስቸጋሪ ወቅት ተቀምጠው የመከሩበት እና የጋራ ብሔራዊ…
ብዝኀ ዘርፍ ኢኮኖሚ …
ኢትዮጵያ በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና የመደመር እሳቤ፤ ከነጠላ ዘርፍ ጥገኝነት ተላቅቃ ወደ ዘርፈ-ብዙ የኢኮኖሚ ስርዓት እየተሸጋገረች ትገኛለች፡፡
የብዝኀ ዘርፍ ኢኮኖሚ አንዱና ዋነኛው ጥንካሬ የዘርፎች መደመር ነው። የግብርናው ዘርፍ ለኢንዱስትሪው የጥሬ እቃ ግብአት በማቅረብ፣…
ኢትዮጵያ ለቀጣናዊ ደህንነት መረጋገጥ ስትራቴጂያዊ ሀገር ናት – የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለኢንቨስትመንት፣ ለንግድና ለቀጣናዊ ደህንነት መረጋገጥ ቁልፍ ስትራቴጂያዊ ጠቀሜታ ያላት ሀገር ናት አሉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች።
በኢትዮጵያ የሮማኒያ አምባሳደር ጁሊያ ፓታኪ እንደገለጹት÷ ኢትዮጵያ በቀጣናው ኢኮኖሚያዊ ውህደት…
የሌማት ትሩፋት የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ጥረት እያጠናከረ ነው – ግብርና ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት እያጠናከረ ነው አለ የግብርና ሚኒስቴር።
የግብርና ሚኒስትር ዴዔታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር) ባለፉት ዓመታት በሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር የተገኙ ውጤቶችን አስመልክተው መግለጫ…