Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የመንገድ ደህንነትን ለማሻሻልና ተቋማዊ አቅምን ለማጠናከር በቁርጠኝነት ይሰራል – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት የመንገድ ደህንነትን በማሻሻል በሀገር አቀፍ ደረጃ ቀልጣፋ የመንገድ ጥገናን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እየሰራ ነው አሉ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ። ሚኒስቴሩ በመላ ሀገሪቱ ለሚገኙ የተለያዩ የክልል መንገድ ተቋማት አዳዲስ…

ገናን በላሊበላ …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላሊበላ ከተማ ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል (ገና) አስፈላጊውን ዝግጅት አጠናቅቃ የበዓሉ ታዳሚ እንግዶችን እየተቀበለች ነው፡፡ በኢትዮጵያ በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ከሚከበሩ ኃይማኖታዊ በዓላት መካከል የኢየሱስ ክርስቶስ…

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሀገራዊ የብልጽግና ጉዞ ላይ አይተኬ ሚና አላቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የመደመር መንግሥት በሀገራዊ የብልጽግና ጉዞ ላይ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አይተኬ ሚና እንዳላቸው በጽኑ በማመን ለተግባራዊነቱ እየሰራ ይገኛል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን 75ኛ…

ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 የወንጀል መከላከል ሥራን ወደ ላቀ የቴክኖሎጂ ምዕራፍ በሚያሸጋግር መልኩ ይተገበራል – ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ የወንጀል መከላከልና ምርመራ ሥራን ወደ ላቀ የቴክኖሎጂ ምዕራፍ በሚያሸጋግር መልኩ ይተገበራል አሉ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

ምሁር ችግር ፈቺና መፍትሄ አሳሽ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ምሁር ችግር ፈቺና መፍትሄ አሳሽ ነው አሉ። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ተማሪ የሆኑት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የዩኒቨርሲቲው 75ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ “የምሁራን ሚና ለሀገራዊ…

ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዋና አሠልጣኞችና ለምርጫ ክልል አስተባባሪዎች ሥልጠና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዋና አሠልጣኞች እና ለምርጫ ክልል አስተባባሪዎች የሥራ ትውውቅ ሥልጠና ሰጥቷል። ምርጫ ቦርድ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የቅድመ ምርጫ ተግባራትን በመከወን…

ዘላቂ መፍትሔን ለማምጣት ለውይይትና ሰጥቶ መቀበል ሁሉም የበኩሉን ሚና ሊያበረክት ይገባል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘላቂ መፍትሔን ለማምጣት በእውነተኛ ፖለቲካዊ መሻት ለውይይት፣ ለሰጥቶ መቀበልና ለጋራ መፍትሔ ሁሉም የበኩሉን አስተዋጽኦ ሊያበረክት ይገባል አለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ ምክክር ለጋራ አሸናፊነት፣ ምክክር ለዘላቂ ሰላምና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሕዳርና ታሕሣሥ ወራት ያከናወኗቸው ቁልፍ ተግባራት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዳር እና ታሕሣሥ ወር 2018 ዓ.ም ቁልፍ የሆኑ ተከታታይ ሀገራዊ፣ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተግባራትን አከናውነዋል። ሁሉም ክንውኖች የኢትዮጵያን ተፈላጊነት እና ተጽዕኖ ፈጣሪነት በጽኖ መሠረት ላይ ያስቀመጡ ናቸው። የህንድ ሪፐብሊክ ጠቅላይ…

ወጣቱ ለዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ሚናውን እንዲወጣ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ወጣቶች ለዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ሚናቸውን እንዲወጡ የሚያስችል ስራ እየተሰራ ነው። የኦሮሚያ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ፣ የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ እና የኦሮሚያ ወጣቶች ፌዴሬሽን በመተባበር በ7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ከጓደኛዬ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ለፈረንጆቹ…