Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ከንቲባ አዳነች አቤቤ አዲስ የላቀ የሕክምና ማዕከልን ሥራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በራስ ደስታ ዳምጠው ሆስፒታል ውስጥ የተገነባውን አዲስ የላቀ የሕክምና ማዕከል መርቀው ሥራ አስጀምረዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ዛሬ ለታካሚዎች ዘመኑን የዋጀ የሕክምና…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሚዛን አማን የቅደመ ምረቃ በረራ ጀመረ

‎አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሚዛን አማን ከተማ የሚያደርገውን የቅደመ ምረቃ በረራ በዛሬው ዕለት ጀምሯል። ‎‎በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ኤርፖርቶች ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጌታነህ አደራ፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ…

ከ3 ሚሊየን በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ ያደረገው የገጠር ትስስርና ተደራሽነት ፕሮግራም…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በገጠር ትስስርና ተደራሽነት ለምግብ ዋስትና ፕሮግራም ከ3 ሚሊየን በላይ ዜጎች ተጠቃሚ ሆነዋል አሉ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ፡፡ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የገጠር ትስስርና ተደራሽነት ለምግብ ዋስትና ፕሮግራም የፌዴራል…

ኢትዮጵያ ቀጣናዊ ሰላም እንዲሰፍን በቁርጠኝን እየሰራች ነው – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ኢትዮጵያ ለቀጣናዊ ዘላቂ ሰላም መስፈን በቁርጠኝን እየሰራች ነው አሉ። ዋና ትኩረቱን በፓርላማ አባላት፣ በመረጃ ባለሙያዎችና በመንግሥት ባለስልጣናት መካከል በዓለም አቀፍ የደህንነት ስጋቶች ዙሪያ…

ዓለም አቀፉ የፓርላማ የመረጃና ደህንነት ፎረም በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዋና ትኩረቱን በፓርላማ አባላት፣ በመረጃ ባለሙያዎችና በመንግሥት ባለስልጣናት መካከል በዓለም አቀፍ የደህንነት ስጋቶች ዙሪያ ትብብር ለማጎልበት ያደረገ ዓለም አቀፉ የፓርላማ የመረጃና ደህንነት ፎረም መካሄድ ጀምሯል። በፈረንጆቹ 2014 በአሜሪካ…

ለቀጣናው ዋስትና እየሆነች ያለች ሀገር

የኢትዮጵያ የፀጥታና የደኅንነት ተቋማት ዘመናዊ ቴክኖሎጂንና ሰብአዊ አቅምን በማስተባበር በቀጣናው ሰላምና መረጋጋት ለማስፈን የጎላ ሚና እየተጫወቱ ይገኛሉ። በሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት እና በፌደራል ፖሊስ የተገነባው ይህ አስተማማኝ አቅም ቀጣናዊ የሽብር አደጋዎችን እና…

መዋቅራዊ ስብራቶችን ለመጠገን ምን ይቀነስ?

የዜጎችን ተጠቃሚነትና የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ የመቀነስ ግቦች አስፈላጊ ናቸው፡፡ ይህ የመቀነስ ስትራቴጂ ከዜሮ ግቦች ጎን ለጎን የተቀረጸ ሲሆን፣ ዓላማውም ድህነትንና ጉስቁልናን በከፍተኛ ደረጃ መቀነስና ማክሰም ነው። እነዚህ ግቦች ወደ መሬት ወርደው ህዝባዊ ተጠቃሚነትን…

የገጠር ኮሪደር ለአርሶ አደሩ የኑሮ ዘይቤ መሻሻል…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የተጀመረው የኮሪደር ልማት ከተሞችን ዘመናዊ፣ ውብ፣ ጽዱና ለኑሮ ምቹ ከማድረግ አንጻር ያሳየው እመርታ የሚደነቅ ነው፡፡ ከተሞች ዘመኑን የዋጁ ይሆኑ ዘንድ በአዲስ አበባ የተጀመረው የኮሪደር ልማት ሥራ አሁን ላይ በሁሉም ክልሎችና ከተማ…

ስፔን ከቤልጂዬም፣ ተጠባቂው ጨዋታ…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ጥምር አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው በ2026 የዓለም ዋንጫ ውድድር የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ዛሬም ቀጥሎ ይደረጋል፡፡ ምሽት 4 ሰዓት ላይ የአንድ ጊዜ የመድረኩ አሸናፊ ስፔን ከቤልጂዬም ጋር የምታደርገው ጨዋታ…

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና ኢጋድ የቀጣናዊ የፀጥታ ትብብር ስትራቴጂያዊ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) በቀጣናዊ የፀጥታ ትብብር ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስትራቴጂያዊ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ የመግባቢያ ስምምነቱን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጠቅላይ…