Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የእኛ ሕልም ሀገርን ከድህነት የሚያላቅቅ ትውልድ መፍጠር ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የእኛ ፍላጎትና ሕልም ከድህነትና ከችግር የተላቀቀች ሀገር የሚፈጥር ትውልድ መፍጠር ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክን በዛሬው እለት መርቀው ከፍተዋል፡፡…

ሀገራዊ ምክክሩ ዜጎች በሀገራቸው ጉዳይ ላይ ተቀራርበው ለመፍትሔ እንዲነጋገሩ እድል ሰጥቷል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ሂደት ዜጎች በሀገራቸው ጉዳይ ላይ በያገባኛል ስሜት ተቀራርበው ለመፍትሔ እንዲነጋገሩ እድል ሰጥቷል አሉ ምሁራን፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር በህዝቦችና በልሂቃን መካከል የሰንበቱና የተራራቁ ሀሳቦችን…

የከተማ አስተዳደራችን የኢንዱስትሪ መንደሮች አበርክቷቸው እንዲጎለብት በልዩ ትኩረት እየሰራ ይገኛል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማ አስተዳደራችን የኢንዱስትሪ መንደሮች አበርክቷቸው እንዲጎለብት በልዩ ትኩረት እየሰራ ይገኛል አሉ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ዛሬ የከተማችንን…

ዛሬ ለምረቃ የበቃውና ለታላቅ አገልግሎት ዝግጁ የሆነው በ93 ነጥብ 9 ሄክታር ላይ ያረፈው የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ምን ይዟል?

• ለ20 ሺህ ሰዎች የስራ እድል መፍጠር የሚችል፣ • 116 የማምረቻ ቦታዎች ያሉት፣ • ምቹ እና ሰፋፊ የምርት ማከማቻና ማሳያ መጋዘኖች ያሉት፣ • 356 ቢሮዎች ያሉት፣ • 248 ሱቆች ያሉት፣ • ሆቴል እና ካፍቴሪያ፣ • በአንድ…

በምራብ ሸዋ ዞን የተገነባ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ በምራብ ሸዋ ዞን ከ362 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባውን የሾቦካ ከተማ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት መርቀው አገልግሎት አስጀመሩ፡፡ ፕሮጀክቱ ህብረተሰቡ ለረጅም ጊዜ ሲያጋጥመው የነበረውን…

ለልማትና ለዜጎች እድገት ይበጃል የምንለውን ፓርቲ ለመምረጥ ተዘጋጀተናል – የአርሲ ዞን ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአርሲ ዞን የሄጦሳ ወረዳ ነዋሪዎች ሀገርን ያሻግራል፣ ለልማትና ለዜጎች እድገት ይበጃል የምንለውን ፓርቲ ለመምረጥ ተዘጋጀተናል አሉ፡፡ ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ያነጋገራቸው በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ ለመሳተፍ የምርጫ ካርድ የወሰዱ ነዋሪዎቹ፤…

የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለወጣቶቻችን የሥራ ዕድል ይከፍታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለመካከለኛ እና ከፍተኛ ኢንተርፕራይዞች ምቹ የንግድ ከባቢ ከመፍጠር ባሻገር በሺዎች ለሚቆጠሩ ወጣቶቻችን የሥራ ዕድል ይከፍታል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር…

ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህክምና ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለ41ኛ ዙር በህክምና ትምህርት ያሰለጠናቸውን 444 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ከህክምና ዶክተሮች በተጨማሪ በሰብ ስፔሻሊቲ፣ በሁለተኛ እና ሶስተኛ ዲግሪ የህክምና ተማሪዎችን አስመርቋል።…

ቡታጅራ ከተማ ለኢንቨስትመንት ተመራጭ እንድትሆን በትኩረት መስራት ይገባል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቡታጅራ ከተማ ለኢንቨስትመንት ተመራጭ እንድትሆን በትኩረት መስራት ይገባል አሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)። በከተማዋ ሲከናወኑ የቆዩ የኮሪደር ልማት፣ የወንዝ ዳርቻ ማሻሻያ እና የማህበረሰብ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ደብረማርቆስ ከተማ በረራ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመጀመሪያ በረራውን ወደ ደብረ ማርቆስ ከተማ አድርጓል። በረራ ያደረገው አውሮፕላን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፣ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበልን ጨምሮ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎችን በመያዝ…