Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በጀጎል ዓለም አቀፍ ቅርስ ዙሪያ የሚከናወነው የኮሪደር ልማት ትውልዱ በታሪክ እንዲወሳ ያስችላል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጀጎል ዓለም አቀፍ ቅርስ ዙሪያ እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት ትውልዱ በታሪክ እንዲወሳ ያስችላል አሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ። ርዕሰ መስተዳድሩ በሀረር ከተማ እየተሰሩ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ስራዎችን ተዘዋውረው…

የኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤትነት ጥያቄ የሀገርን ታላቅነት የሚወስን ነው – ተስፋዬ በልጂጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጂጌ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤትነት ጥያቄ የሀገርን ታላቅነት የሚወስንና ሁሉም በጋራ ጸንቶ የሚቆምለት የብሔራዊ ጥቅም አጀንዳ ነው አሉ። የባሕር በር ጥያቄ የወደብ…

ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ እሳቤን በተግባር የገለጠው ስምምነት

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመንግስት እና በአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) መካከል የተደረሰው የሰላም ስምምነት ለአፍሪካ ችግሮች ለአፍሪካዊ መፍትሔ የመስጠት አጀንዳን የሚያጠናክር ነው አሉ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁራን፡፡ በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ እና…

የተባበሩት መንግስታት 3 ነጥብ 45 ቢሊየን ዶላር መደበኛ በጀት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባኤ ለ2026 ስራ ማስፈፀሚያ የሚውል 3 ነጥብ 45 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር መደበኛ በጀት አፀድቋል፡፡ በጀቱ በ193 የተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባኤ አባል ሀገራት የፀደቀ ሲሆን የድርጅቱን ሶስት መሰረታዊ…

ዲጂታል የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ ለዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ መሳካት…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዲጂታል የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባን ማሳለጥ ለዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ መሳካት ጉልህ ሚና አለው አሉ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት፡፡ ዋና ዳይሬክተሯ እንዳሉት ÷ ዲጂታል የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ…

የሀገራዊ ምክክር ሂደቱ ለብሔራዊ መግባባት መሠረት የሚጥልበት ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ደርሷል – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) የሀገራዊ ምክክር ሂደቱ ለጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታና ለብሔራዊ መግባባት መሠረት የሚጥልበት ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ደርሷል አሉ፡፡ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ጠንካራ…

የትምህርት ዘርፉን ለማጠናከር ድጋፌና አጠናክሬ እቀጥላለሁ አለ ሪች ፎር ቼንጅ

ትምህርት ሚኒስቴር እና ሪች ፎር ቼንጅ የትምህርት ዘርፉን ይበልጥ ለማጠናከር በትብብር ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ የሪች ፎር ቼንጅ ኢትዮጵያ ዳይሬክተር መቅድም ጉልላት እንዳሉት ÷ ሪች ፎር ቼንጅ በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች የሚያደርገውን ሁለንተናዊ ድጋፍ አጠናክሮ…

አርሶ አደሮች የጀመሩት ሥራ የኢትዮጵያ ብልፅግና አይቀሬ መሆኑን የሚያሳይ ነው – አቶ አዲሱ አረጋ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ አርሶ አደሮች ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ ሕይወታቸውን ለመቀየር የጀመሩት ሥራ የኢትዮጵያ ብልፅግና አይቀሬ መሆኑን የሚያሳይ ነው አሉ፡፡ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ዙሪያና ሸበዲኖ ወረዳዎች…

የባህል ፍርድ ቤቶች የዳኝነት አገልግሎት ክፍተቶችን በመሙላት ትልቅ አስተዋጽኦ አላቸው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህል ፍርድ ቤቶች የፍትህ እና የዳኝነት አገልግሎት ክፍተቶችን በመሙላት ትልቅ አስተዋጽኦ አላቸው አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ። የክልሉ የባህል ፍርድ ቤቶች እውቅና መስጫ እና የሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ከፍተኛ የሥራ…