Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በብዝኃ ቋንቋና ማንነት የደመቀችው ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ኢትዮጵያ በብዝኃ ቋንቋና ማንነት የደመቀች ሀገር ናት አሉ።
በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት “የባህል ልማት ለሕብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ሐሳብ የሚካሄደው ሀገር አቀፍ የባህልና ቋንቋ…
የተቋማት ግንባታ ለሀገር ልዕልና…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አንድ ሀገር ጠንካራ እና ተከታታይነት ያለውን ዕድገት ማስመዝገብ የሚችለው ጠንካራ ተቋማት ሲኖሩ እንደሆነ እሙን ነው።
በዚህም ተቋማት ለሀገረ መንግሥት ግንባታ ምሰሶ በመሆን የዜጎች እኩልና ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን በማረጋገጥ ረገድ ጉልህ ሚና…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ልዩ የአውሮፕላን ትርኢት አካሄደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ በዛሬው ዕለት ልዩ የአውሮፕላን ትርኢት አካሂዷል።
አውሮፕላኖች ለሕዝብ ዕይታ የሚቀርቡበትን ትርኢት የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) እና የኢትዮጵያ…
በመጪው ሰኞ ሁሉም ሙዚየሞች ለጎብኚዎች በነጻ ክፍት ይሆናሉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ የሙዚየም ቀንን ምክንያት በማድረግ ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ.ም ሁሉም ሙዚየሞች ለጎብኚዎች በነጻ ክፍት ይሆናሉ አለ የኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን፡፡
ዓለም አቀፍ የሙዚየም ቀን "ሙዚየሞች የተከፋፈለውን ዓለም ያስተሳስራሉ"…
ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሮናልድ ላሞላ ጋር ተወያይተዋል፡፡
ሚኒስትሮቹ በሕንድ ኒው ዴልሂ እየተካሄደ ከሚገኘው የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ ጎን ለጎን ባደረጉት ውይይት…
ከንቲባ አዳነች አቤቤ 29ኛውን የተስፋ ብርሃን ምገባ ማዕከል ስራ አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ 29ኛውን የተስፋ ብርሃን ምገባ ማዕከል ስራ አስጀምረዋል።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ማህበራዊ ፍትህን የምናነግስበት አንዱ የተስፋ ብርሃን የምገባ ፕሮግራማችን…
ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጋር ተወያይተዋል፡፡
የሁለቱ ወገኖች ውይይት የተደረገው ከብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ ጎን ለጎን መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡…
ብሪክስ ለሰላም፣ ለጋራ ደኅንነትና ለልማት መጠናከር ግንባር ቀደም ሚና መጫወት አለበት – ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሪክስ ለሰላም፣ ለጋራ ደኅንነት እና ለልማት መጠናከር ግንባር ቀደም ሚና መጫወት አለበት አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)።
የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ “ለጥንካሬ፣ ለፈጠራ፣ ለትብብር እና ለዘላቂነት…
የምርጫ ካርድ ወስደው ድምፅ ለመስጠት የተዘጋጁ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ለሀገር ልማትና ዕድገት ይበጃል ለሚሉት የፖለቲካ ፓርቲ ድምፅ ለመስጠት ተዘጋጅተናል አሉ።
በአዲስ አበባ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በመመዝገብ ካርድ የወሰዱ ነዋሪዎች ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ካርድ ከማውጣት ጀምሮ…
የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለሰባት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ በዛሬው ዕለት ተጠናቅቋል፡፡
ምልዓተ ጉባኤው ስለ ሀገር ሰላም፣ ስለ ቤተ ክርስቲያን አንድነት፣ ስለ ሰው ልጅ…