Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ኢባትሎ የመርከብ አዛዥ ሰልጣኞችን አስመረቀ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ (ኢባትሎ) የመርከብ አዛዥ ሰልጣኞችን አስመርቋል።
የባቦጋያ ማሪታይም ሎጂስቲክስ አካዳሚ ከሚያዝያ 2017 ዓ.ም ጀምሮ ሲያሰለጥናቸው የቆየው 18 ሰልጣኞችን ነው በዛሬው ዕለት ያስመረቀው።…
ጥቅምት የሳይበር ደህንነት ወር …
👉 የሳይበር ደህንነት ወር በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ ጊዜ፤ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ6ኛ ጊዜ ይከበራል፤
👉 ወሩ “የሳይበር ደህንነት - የዲጂታል ኢትዮጵያ መሰረት” በሚል መሪ ሀሳብ በተለያዩ መርሐ ግብሮች ይከበራል፤
👉 የተቋማትን እና የኅብረተሰቡን የሳይበር ደህንነት ንቃተ ህሊና ማጎልበት ላይ…
ችሎትን የተለያዩ አካባቢዎች ላይ ሆኖ በመከታተል ፍትሕን ማግኘት ትልቅ ዕድል ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ችሎትን የተለያዩ አካባቢዎች ላይ ሆኖ በመከታተል ፍትሕን ማግኘት ትልቅ ዕድል ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያለማውን ስማርት የፍርድ ሥርዓት ተመልክተዋል።
ከምልከታቸው በኋላ…
የመደመር ትውልድ መጽሐፍ በኡርዱ ቋንቋ ተተርጉሞ ለንባብ በቃ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) የተጻፈው 'የመደመር ትውልድ' መጽሐፍ በፓኪስታኑ ኡርዱ ቋንቋ ተተርጉሞ ለንባብ ቀርቧል።
ይህ የትርጉም ሥራ በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) እና በፓኪስታን የባህልና ቅርስ…
የአፍሪካን ሚዛን በማስጠበቅ አህጉራዊ ትስስርን ለማጠናከር የሰነቀው ፐልስ ኦፍ አፍሪካ …
አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፐልስ ኦፍ አፍሪካ ሚዲያ የአፍሪካን ሚዛን በማስጠበቅ አህጉራዊ ትስስርን ይበልጥ ለማጠናከር ያስችላል፡፡
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ም/ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፍጹምእሸት ሽመልስ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ ፐልስ ኦፍ አፍሪካ የአፍሪካ መልክና…
ሕዳሴ ግድብን መጎብኘት ለነገ የሚባል ጉዳይ አይደለም
አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን ቦታው ድረስ ሄዶ መመልከት ልብን በሐሴት ይሞላል።
የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተሊጀንስ ኢንስቲትዩት የስራ ኃላፊዎች የሕዳሴ ግድቡን እና የንጋት ሐይቅን ጎብኝተዋል።
የኢንስቲትዩቱ የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች…
ፍትሃዊና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት በልዩ ትኩረት ይሰራል- አቶ ኦርዲን በድሪ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በአገልግሎት አሰጣጥና ዙሪያ ከወረዳ አስተዳዳሪዎች ጋር ተወያይተዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት÷የአገልግሎት አሰጣጥን በማሻሻል ረገድ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ መስራት እንደሚገባ አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡…
በቆጣሪ ምርመራ ሒደት ላይ ግልጽነትና ተጠያቂነትን የሚፈጥረው መተግበሪያ…
አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የቆጣሪ ምርመራ አሠራር ላይ ግልፅነትና ተጠያቂነትን መፍጠር የሚያስችል መተግበሪያ ከነገ ጥቅምት 1 ቀን 2018 ጀምሮ ሥራ ላይ ያውላል፡፡
መተግበሪያው ከፍጆታ ክፍያና ከኢነርጂ ብክነት ጋር ተያይዞ የሚፈጠሩ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሀዲያና ስልጤ ዞኖች የተገነቡ ሞዴል የገጠር መንደሮችን አስረከቡ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሀዲያ እና ስልጤ ዞኖች የተገነቡ ሞዴል የገጠር መንደሮችን ለነዋሪዎች አስረክበዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ረቡዕ በሀላባና ከምባታ ዞኖች የነበረው ሞዴል…
ተቋማዊ ሪፎርሙ የፀረ ሰላም ኃይሎችን እንቅስቃሴ የመከላከል አቅምን አሳድጓል
አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የተከናወነው የፖሊስ ተቋም ሪፎርም በክልሉ የፀረ ሰላም ኃይሎችን እንቅስቃሴ የመከላከል አቅምን አሳድጓል አሉ የክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር)።
ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዡ እንዳሉት፤ የክልሉ…