Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቬትናም ጠቅላይ ሚኒስትር ፋም ሚን ቺን ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቬትናም ጠቅላይ ሚኒስትር ፋም ሚን ቺን ጋር ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ÷ የቬትናም ጠቅላይ ሚኒስትር ፋም ሚን ቺን በይፋዊ ጉብኝታችን ወቅት…
ከ22 ሚሊየን በላይ ወጣቶች በበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች መሳተፋቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ከ22 ሚሊየን በላይ ወጣቶች የተለያዩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶችን ማከናወናቸውን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
የ2017 በጀት ዓመት የ3ኛው ሩብ ዓመት የ100 ቀናትና የተሟላ…
የተባበሩት መንግሥታት በኢትዮጵያ የሰላም ግንባታ ሥራን እንደሚደግፍ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ እየተከናወኑ ያሉ ግጭትን የመከላከልና የሰላም ግንባታ ሥራዎችን እንደሚደግፍ በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊነት ጉዳዮች ማስተባበሪያ አስታውቋል፡፡
የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊነት…
አዲስ አበባ በዓለም የከተሞች ቱሪዝም ፌደሬሽን ጉባዔ ላይ እየተሳተፈች ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ ከተማ አባል በሆነችበት የዓለም የከተሞች ቱሪዝም ፌደሬሽን የ2025 ዓመታዊ ጉባዔ ላይ እየተሳተፈች ነው።
ጉባዔው እየተካሄደ የሚገነው በቻይና ሆንግ ኮንግ ከተማ ነው፡፡
በዚሁ ጉባዔ ላይም የሐረሪ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን…
ቄራዎች ድርጅት ለትንሣዔ በዓል የእንስሣት ዕርድ አገልግሎት ለመስጠት መዘጋጀቱን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በዋናው ቄራ እና አቃቂ ቅርንጫፍ ቄራ 6 ሺህ 500 እንስሣት ለዕርድ ይገባሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ አስታወቀ።
ለዕርድ እንደሚቀርቡ ከሚጠበቁት እንስሣት መካከልም 4 ሺህ በሬዎች እንዲሁም 2 ሺህ 500 ያህሉ በግ እና…
የወጪ ንግድ ዘርፍ አፈጻጸምን በዓመቱ መጨረሻ 7 ቢሊየን ዶላር ለማድረስ እየተሰራ ነው – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የወጪ ንግድ ዘርፍ አፈጻጸም ባለፉት 9 ወራት ከተመዘገበው 5 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር በዓመቱ መጨረሻ 7 ቢሊየን ዶላር ለማድረስ እየተሰራ መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ።
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር…
ከ10 ነጥብ 3 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ ተጓጉዟል
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ2017/18 የምርት ዘመን ግብዓት የሚሆን ከ10 ነጥብ 3 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ መጓጓዙን የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ለምርት ዘመኑ 2 ነጥብ 4 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ወይም 24 ሚሊዮን…
ኢትዮጵያ ከአዲሱ የአፍሪካ ሕብረት አመራር ጋር በቅርበት እንደምትሠራ አረጋገጠች
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካን የጋራ ተጠቃሚነት ለማሳደግ አዲስ ከተመረጡት የአፍሪካ ሕብረት የሥራ ኃላፊዎች ጋር በቅርበት ለመሥራት ቁርጠኛ መሆኗን አስታወቀች፡፡
የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት 24ኛ አስቸኳይ ስብሰባውን ዛሬ በአዲስ አበባ…
ኢትዮጵያ እና ቤላሩስ የኢንቨስትመንት አጋርነታቸውን በይበልጥ ለማሳደግ መከሩ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) ከቤላሩስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማክሲም ሪዚሄንኮቭ ጋር በሁለትዮሽ የትብብር ስትራቴጂካዊ አቅጣጫዎች ላይ ተወያዩ፡፡
በዚሁ ወቅትም በግብርና እና ሜካናይዜሽን እንዲሁም…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቬይትናም ይፋዊ ጉብኝት ላይ ናቸው
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በቬይትናም ሀኖይ ይፋዊ ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ2025 የፒ4ጂ ቬይትናም ጉባኤ ላይም ይሳተፋሉ።
በቆይታቸው…