Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ኢትዮጵያን ደጋግሞ የፈተናት
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ትናንትም ዛሬም ከምክንያታዊነት የተፋታ፣ በሃይልና በአፈሙዝ ፍላጎትን ለመጫን የሚደረግ ጥረት ስትፈተን ኖራለች፤ ይህ ሀሳብ አልቦነት ይባላል።
የሰው ልጅ ሃይል፣ ክብርና ሀብትን ለመቆጣጠር በሚያደርገው ጥረት ውስጥ ከሀሳብ ተጣልቶ…
የሶላር ኃይል አቅርቦት ባላቸው አካባቢዎች ነጻ የኤሌክትሪክ ቆጣሪ አገልግሎት ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የጸሃይ ኃይል (ሶላር) አቅርቦት ባላቸው አካባቢዎች ለአዲስ የመኖሪያ ቤት ደንበኞች ነፃ የኤሌክትሪክ ቆጣሪ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡
የአገልግሎቱ የኮሙኒኬሽን ስራ አስፈፃሚ አንዋር አብራር ለፋና…
የቀጣናው የሰላም ዘብ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መከላከያ ሠራዊት ከኢትዮጵያ አልፎ በአፍሪካ ቀንድ ቀጣና የሰላም እና የመረጋጋት ዋና መሠረት ሆኖ እያገለገለ ነው።
የኢትዮጵያ የፀጥታና የደኅንነት ተቋማት በዘመናዊ ቴክኖሎጂና የሰው ኃይል የተደራጁ ከመሆናቸው በላይ በጋራ ደህንነት እና ብልጽግና…
ምክክሩ ለሀገራችን የሚጠቅሙ ሀሳቦች ላይ በጋራ መግባባት ላይ የደረስንበት ነው – ተመካካሪዎች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ተመካካሪዎች ምክክሩ ለሀገራችን የሚጠቅሙ ሀሳቦች ላይ በጋራ መግባባት ላይ የደረስንበት ነው አሉ።
ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ሲካሄድ የቆየው ሃገራዊ የምክክር ጉባኤ…
የኢትዮጵያ የፍራፍሬ ምርትና የውጭ ገበያ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የፍራፍሬ ምርትን ከራስ ፍጆታ ባለፈ ወደ ውጭ በመላክ ትልቅ የውጭ ምንዛሪ ማስገኘት የሚችል ምቹ የአየር ንብረት፣ ሰፊ የሚለማ መሬትና የውሃ ሀብት ያላት ሀገር ናት፡፡
በተለይም አቮካዶ፣ ማንጎ፣ ሙዝ፣ ፓፓያ እና ሲትረስ ዋና…
ምቹና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ ከተማነቷን እያስመሰከረች የምትገኘው አዲስ አበባ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ በኮሪደር ልማት መልሶ ማልማትና የወንዝ ዳርቻ ልማት ተሞሽራለች፤ ፍጹም ተቀይራለች ፤ የከተማ ውበት ልክ መሆን ጀምራለች፡፡
መንገዶች ሰፍተዋል ፣ ጨለማ የነበሩ ጐዳናዎቿ በርተዋል፣ የእግረኛ መንገድ ተለይቶ ተገንብቷል፣ ከዚህ…
የግጭትን አዙሪትን የሚሽር የሠላም ቀንዲል …ምክክር
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እነሆ ጨለማ ተገፍቷል፤ ጉሙ ተበትኗል። የተሻለች፣ የተረጋጋችና የበለጸገች ኢትዮጵያን ለትውልድ ለማውረስ፣ በዚህ ትውልድ እጅ የፀና የተስፋ ቀንዲል ተለኩሷል፤ ስሙም ምክክር ነው።ከግጭት የተላቀቀች እና ሠላሟን ያፀናች ኢትዮጵያን የሚያወርስ ድንቅ መድረክ…
ኢትዮጵያ እና በተላውጦ ውስጥ ያለው ዓለም
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በከፍተኛ ተላውጦና መናወጥ ውስጥ በምትገኘው ዓለማችን የኃይል ሚዛን እየተቀያየረ፣ አዳዲስ ኃያላን እየተዋለዱ፤ አይጠበቄ ጦርነቶችና አጋርነቶችም እየታዩ ነው።
በዚህ ተለዋዋጭ ጂኦፖለቲካ ውስጥ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስጠበቅ ለማንም ያልወገነ…
የመውሊድ በዓልን ስናከብር የተቸገሩትን በመርዳትና አብሮነትን በማጠናከር ሊሆን ይገባል – ጠቅላይ ምክር ቤቱ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የነብዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ልደት በዓልን ስናከብር በነብዩ አስተምህሮ መሰረት የተቸገሩትን በመርዳት ሊሆን ይገባል አለ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት፡፡
ጠቅላይ ምክር ቤቱ የ1 ሺህ 501ኛውን የታላቁ የነብዩ መሐመድ…
የወላይታ ሕዝብ ለዓለም ያበረከተው ድንቅ ስጦታ “ጊፋታ”
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) በማይዳሰሱ ቅርሶች ካስመዘገበቻቸው አንዱ የወላይታ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ የሆነው “ጊፋታ” ነው።
ጊፋታ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ስነ ልቦናዊ እሴቶችን…