Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

አቶ ሙስጠፌ የጅግጅጋ ኮሪደር ልማት በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ እንዲጠናቀቅ መመሪያ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ በጅግጅጋ ከተማ የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ዙሪያ ከተቋራጭ ድርጅቶች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይት መድረኩ የክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ የሥራ ኃላፊዎች እና አጋር አካላትም ተገኝተዋል፡፡…

ኢትዮጵያና ቤላሩስ ወታደራዊ ትብብራቸውን ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) ከቤላሩስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማክሲም ሪዚሄንኮቭ ጋር ተወያይተዋል፡፡፡ በውይይታቸውም ሀገራቱ በወታደራዊ እና ጸጥታ ዘርፎች ያላቸውን ትብብር ማስፋትና ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡…

የጨቅላ ህጻናትና እናቶች ሞት ምጣኔን በመቀነስ ረገድ ተጨባጭ ለውጥ ተመዝግቧል – ዶ/ር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት የጨቅላ ህጻናትና እናቶች ሞት ምጣኔን በመቀነስ ረገድ ተጨባጭ ለውጥ መመዝገቡን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የ2017 በጀት ዓመት የሦስተኛው ሩብ ዓመት…

በ63 ከተሞች የኮሪደር ልማት ሥራ እየተከናወነ ነው – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የተጀመረው የኮሪደር ልማት አሁን ላይ በ63 ከተሞች እየተከናወነ መሆኑን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ገለጹ። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነትና አመራር ሰጪነት በርካታ ከተሞች ጽዱና ምቹ…

የኢኮኖሚ እድገቱን በቀልጣፋ የትራንስፖርት አገልግሎት ለማሳለጥ እየተሰራ ነው – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የተመዘገበውን የኢኮኖሚ እድገት በቀልጣፋ የትራንስፖርት አገልግሎት ለማሳለጥ እየተሰራ መሆኑን የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ። የ2017 በጀት ዓመት የ3ኛው ሩብ ዓመት የ100 ቀን አፈጻጸም እና…

በክልሉ ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለመሸጋገር የተጀመረው ጥረት ተስፋ ሰጪ ነው – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለመሸጋገር የተጀመረው ጥረት ተስፋ ሰጪ ነው ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ም/ቤት 26ኛ መደበኛ ስብሰባ…

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ለወጪ ንግድ እድገት ጉልህ ሚና እያበረከተ ነው – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ 9 ወራት የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራው ለወጪ ንግድ እድገት ጉልህ ሚና ማበርከቱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ። የ2017 በጀት ዓመት የሦስተኛው ሩብ ዓመት የ100 ቀን አፈጻጸም እና የተሟላ…

በ12ኛ ክፍል ፈተና ምንም ተማሪ ያላሳለፉ 700 ት/ቤቶችን ለማብቃት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ምንም ተማሪ ያላሳለፉ 700 ትምህርት ቤቶችን ለማብቃት እቅድ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኞች በዘጠኝ ወራት እቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት አድርገዋል።…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል 98 ሺህ ቶን የድንጋይ ከሰል ለማዕከላዊ ገበያ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ባለፉት 9 ወራት 98 ሺህ ቶን የሚጠጋ የድንጋይ ከሰል ምርት ለማዕከላዊ ገበያ መቅረቡን የክልሉ ማዕድንና ኢነርጂ ልማት ኤጀንሲ አስታወቀ። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ገበረማርያም ሰጠኝ እንደገለጹት÷ኢትዮጵያ…

ኢትዮጵያ በኮፊ አናን የመንገድ ደህንነት ሽልማት መድረክ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በኢስዋቲኒ እየተካሄደ በሚገኘው 3ኛው የኮፊ አናን የመንገድ ደህንነት ሽልማት መድረክ ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ በሽልማት መድረኩ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴዔታ በርኦ ሀሰን እና ሌሎች የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡…