Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በኦሮሚያ ክልል ከ250 ሚሊየን ሜትር ኪዩብ በላይ የተፈጥሮ ማዳበሪያ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከ250 ሚሊየን ሜትር ኪዩብ በላይ የተፈጥሮ ማዳበሪያ መዘጋጀቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል። በቢሮው የአፈር ለምነትና ማሻሻያ ዳይሬክተር እሸቱ ለገሰ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በበጀት ዓመቱ የአፈር ለምነትን ለመጨመርና…

ወጣቱ ትውልድ የዘመኑ አርበኛ ሊሆን ይገባል – የፈጠራ ባለሙያዎች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ወጣቱ ትውልድ የዘመኑ አርበኛ ሊሆን ይገባል ሲሉ በሀገር አቀፍ የክህሎት ውድድር ላይ የተሳተፉ የፈጠራ ባለሙያዎች ገለጹ። የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ከፌደራል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ያዘጋጁት 4ኛው የሀገር አቀፍ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለአዲሱ የጀርመን መራሔ መንግስት የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የጀርመን መራሔ መንግስት ሆነው ለተመረጡት ፍሬድሪክ ሜርዝ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው፥ የኢትዮጵያና ጀርመንን የ120 አመታት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት…

ፖሊስን በቴክኖሎጂ ለማላቅና ለማዘመን በትኩረት እየተሠራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰላምና የልማት ኃይል የሆነውን ፖሊስ በቴክኖሎጂ ለማላቅ፣ በሥልጠና ለማዘመን፣ የሥራ ቦታዎችን ምቹ ለማድረግና በሰው ኃይል ለማጠናከር በትኩረት እየተሠራ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ…

የፖሊስን ሁለንተናዊ ብቃት ለማሳደግ እየተሰራ ነው – ኮሚሽነር ጀኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ሁለንተናዊ ብቃቱን በማሳደግ ህገ መንግስታዊ ተልዕኮውን ለመወጣት እየሰራ መሆኑን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ተናገሩ። የ25ኛ ዙር መሰረታዊ ሰልጣኝ የፖሊስ አባላት የምረቃ ሥነ ሥርዓት ምክትል ጠቅላይ…

የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የኢንዱስትሪውን አቅም በማሳደግ ለነገ መሰረት የሚጥል ነው -ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የአምራች ኢንዱስትሪውን የማምረት አቅም በማሳደግ ለነገ መሰረት የሚጥል ነው ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ። ፕሬዚዳንቱ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል እየተካሄደ የሚገኘውን የኢትዮጵያ…

ገዢ ትርክትን ለማስረጽና ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን ለመገንባት የቋንቋ ልማት ላይ መስራት ይገባል- ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ገዢ ትርክትን ለማስረጽ እና ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን ለመገንባት የቋንቋ ልማት ላይ በትኩረት መስራት እንደሚገባ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ "የብዝሃ ቋንቋ ልማት ለሕብረ ብሔራዊ መግባባት" በሚል መሪ ሃሳብ የባለድርሻ አካላት ውይይት…

ከ128 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የመስኖ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ128 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የወልዲያ አረዳ መካከለኛ የመስኖ ፕሮጀክት ተመርቋል። ፕሮጀክቱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር)…

ፋይዳ ለኢትዮጵያ የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ የፊታችን እሑድ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋይዳ ለኢትዮጵያ የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ግንቦት 3 ቀን 2017 ዓ.ም በመስቀል አደባባይ እንደሚካሄድ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ የጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ዩዳሔ አርአያስላሴ በሰጡት መግለጫ÷ፋይዳ መታወቂያ…

ዩኒቨርሲቲዎች ችግር ፈቺ የምርምር ሥራዎችን በማቅረብ የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ ይገባል- አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዩኒቨርሲቲዎች ችግር ፈቺ የምርምር ሥራዎችን በማቅረብና በመተግበር የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ እንደሚገባ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ በአማራ ክልል የሚገኙ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት 24ኛው የጋራ ፎረም ጉባዔ በወሎ…